ዜና

Rate this item
(0 votes)
ኬንያውያን የኢትዮጵያ አየር መንገድንና ቦይንግ ኩባንያን ሊከስሱ ነው ቦይንግ ኩባንያ መጋቢት 2 ቀን 2011 ዓ.ም ከቢሾፍቱ አቅራቢያ የተከሰተውና 157 ሰዎችን ለህልፈተ ህይወት የዳረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን አደጋ ከሶፍትዌር ችግር ጋር የተያያዘ በመሆኑ ሃላፊነቱን እንደሚወስድ ያስታወቀ…
Rate this item
(1 Vote)
የዕጣ አወጣጥ ስርአቱን ተከትሎ የተነሱ የወሰን ይገባኛል ጥያቄን መልስ ለመመለስ እና ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት በም/ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ መሪነት የተቋቋመው የወሰን እና የድንበር አጣሪ ቡድን ስራ አለመጠናቀቁ ላለመተላለፉ ዋነኛ ምክንያት መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የቤቶች እና ልማት ቢሮ ሃላፊ…
Rate this item
(7 votes)
 · “አንድን ወገን የሚጠቅም ሥራ ያፈርሰናል እንጂ አይጠቅመንም” · በአዲስ አበባ ጉዳይ ለመወያየት ቢሮዬ ክፍት ነው ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ ለሁለተኛ ጊዜ ከሀገሪቱ የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ለተውጣጡ ጋዜጠኞች ከትናንት በስቲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የአዲስ አበባን የባለቤትነት…
Rate this item
(4 votes)
በባህርዳር በጦር መሳሪያ በመታገዝ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የተሳተፉ አካላት በአስቸኳይ ለህግ እንዲቀርቡ “አርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ” ያሳሰበ ሲሆን ድርጊቱ በዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ ላይ የተፈፀመ ጥቃት ነው ብሏል፡፡ ንቅናቄው ባለፈው እሁድ መጋቢት 15 ሊያካሂደው የነበረው የአዳራሽ ስብሰባን በሚቃወም ሰልፍ ላይ የጦር…
Rate this item
(4 votes)
 ከውጭ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እድሣትና እየተከናወነበት የሚገኘው ታላቁ ብሔራዊ ቤተ መንግስት ከ6 ወር በኋላ ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ጐብኚዎች ክፍት እንደሚሆን ተገለፀ፡፡ በቤተ መንግስቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ እድሣት የሚደረግላቸውን ጥንታዊ ቤቶች፣ አዳራሾች ከትናንት በስቲያ ከተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ጋዜጠኞች የተጐበኙ…
Rate this item
(8 votes)
“በድሃ ገንዘብ የተሠራ ነው፤ ቤቶቹን ባለዕድለኞች ከማስተለለፍ የሚያግደን ነገር የለም” - ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በወሰን ይገባኛል ውዝግብ እጣ ለወጣላቸው ዕድለኞች ያልተላለፉት የኮዬ ፈጬ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በሚቀጥለው ሣምንት ለባለዕድለኞች እንደሚተላለፉ ተገልጿል፡፡ ቤቶቹን ለማስተላለፍ አስቸጋሪ ሆኖ በቆየው የወሰን ይገባኛል ውዝግብ ጉዳይ…