ዜና
Monday, 10 December 2018 00:00
ፕ/ት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ከዓመቱ የአለማችን 100 ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች አንዷ ሆነው ተመረጡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በዝርዝሩ ውስጥ የተካተቱ ብቸኛዋ አፍሪካዊት ናቸው የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በታዋቂው ፎርብስ መጽሄት የአመቱ የአለማችን 100 ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ተብለው ከተመረጡት እውቅና ዝነኛ ሴቶች መካከል አንዷ ሆነው የተመረጡ ሲሆን፣ በዝርዝሩ ውስጥ የተካተቱ ብቸኛዋ አፍሪካዊት ሆነዋል፡፡ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ በተለያዩ መስኮች…
Read 5589 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያ ከሌሎች ጎረቤት ሃገራት ተጨማሪ ወደቦችን ለመጠቀም የምታደርገውን እንቅስቃሴ በበጎ መልኩ እንመለከተዋለን ያለው የጅቡቲ መንግስት፤ በኢትዮጵያ በኩል በወደብ መጠቀሚያ ታሪፍ ላይ ቅናሽ እንዲደረግ የቀረበውን ጥያቄ መቀበሉንና በወደቡ የታሪፍ መጠን ላይም ማሻሻያ ለማድረግ ማቀዱን አስታውቋል፡፡ ኢትዮጵያና ኤርትራ እርቅ መፈፀማቸውን ተከትሎ፣ ኢትዮጵያ…
Read 7383 times
Published in
ዜና
ግጭቶች በጊዜ አልባት እንዲበጅላቸው ተጠይቋል በሃገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ህይወት እየቀጠፉና በርካቶችን እያፈናቀሉ ያሉ ግጭቶችን በጥልቀት እንደሚመረምር የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ያስታወቀ ሲሆን ግጭቶች ለሃገሪቱ ስጋት ከመሆናቸው በፊት መቋጫ እንዲያገኙ የፖለቲካ ድርጅቶችና አለማቀፍ ተቋማት አሳስበዋል፡፡ በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከሰሞኑ…
Read 5752 times
Published in
ዜና
- “ኢህአዴግ አገራዊ እርቅና መግባባት አያስፈልግም ብሎ ጽንፍ ይዞ ሲከራከር ነበር” - “በሁሉም ዜጐች የሚከበሩና ስማቸው በመጥፎ የማይነሱ ዜጐች በኮሚሽኑ ውስጥ በአባልነት ይታቀፋሉ” ለግጭትና ቁርሾ ምክንያት የሆኑ ችግሮች፣ ምክንያቶችና የስፋት መጠናቸውን አጣርቶ እውነታውን በማውጣት ተመልሰው እንዳይመጡ በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ፣ ተግባራዊ…
Read 4940 times
Published in
ዜና
የማሻሻያ አዋጁ ለውይይት ቀርቧል በመከላከያ ሠራዊት አዋጅ ቁጥር 809/2006 ላይ በተመለከቱ ከ28 በላይ የአዋጁ አንቀፆች ላይ ማሻሻያ ሊደረግ ነው፡፡ በአዲሱ የማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ በወታደራዊ ካምፖች፣ ቢሮዎች ወይም በግል የሠራዊት መኖሪያ ቤቶች ውስጥ ጊዜ የማይሰጥና አደገኛ ወንጀል ወይም የፀጥታ መደፍረስ ሲከሰት…
Read 4336 times
Published in
ዜና
ለገናና ለፋሲካ ኤክስፖ 65 ሚ. ብር በጀት ተይዟል የተለያዩ ትልልቅ ኤክስፖዎችንና የመዝናኛ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት የሚታወቀው ሀበሻ ዊክሊ ፕሮሞሽን ያዘጋጀው “ሀበሻ የገና ኤክስፖ” የዛሬ ሳምንት በኤግዚቢሽን ማዕከል እንደሚከፈት የሀበሻ ዊክሊ ፕሮሞሽን ኃላፊዎች አስታወቁ፡፡ የኩባንያው ኃላፊዎች በሳምንቱ አጋማሽ ላይ በሳፋየር አዲስ ሆቴል…
Read 1596 times
Published in
ዜና