ዜና

Rate this item
(6 votes)
 የ200 ሰዎች የጅምላ መቃብር በሶማሌና በኦሮሚያ ክልል አዋሣኝ አካባቢ መገኘቱን የገለፀው የፌደራል ፖሊስ፤ በጅምላ ተቀብረው የተገኙትን አስከሬኖቹ ማንነት ለመለየት እያደረገ ምርመራ እያደረገ መሆኑም አስታውቋል፡፡ ፖሊስ የጅምላ መቃብሩን ያገኘው በአሁን ወቅት በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሐመድ ኡመር…
Rate this item
(10 votes)
 “መንግሥት ይጠቀምብን፤ ሃገራችንን ማገልገል እንፈልጋለን” የቀድሞ የኢትዮጵያ የጦር ሰራዊት አባላት፤ ሃገር አቀፍ ማኅበር መመስረቱን አስታወቁ፡፡ ባለፈው እሁድ በርካታ የቀድሞ የጦር ሰራዊት አባላትና አመራሮች በአዲስ አበባ ተሰብስበው ስለማኅበሩ ምስረታ ምክክር አድርገዋል ተብሏል። በዚህ ማኅበር የቀድሞ ምድር ጦር፣ አየር ኃይልና ባህር ኃይል…
Rate this item
(12 votes)
 በአገሪቱ የፍትህ ነፃነትን ለማረጋገጥ እንደሚታገሉና ህዝቡ በፍትህ ስርዓቱ ላይ እምነት እንዲያድርበት እንደሚሰሩ አዲሷ የመጀመሪያዋ የጠቅላይ ፍ/ቤት ሴት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ገለፁ፡፡ ታዋቂዋ የሴቶች መብት ተሟጋችና የሰብአዊ መብት ጠበቃዋ ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ከሹመታቸው በኋላ ለቢቢሲ በሰጡት ቃለ ምልልስ፤ “ይህ አሁን…
Rate this item
(17 votes)
መንግሥት በያዝነው ዓመት የሀገሪቱን የፖለቲካ ምህዳር ለማስፋትና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ትኩረት አድርጎ የሚሰራባቸውን ዋና ዋና እቅዶች ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ፡፡ በሀገሪቱ ሰላምና ፀጥታን፣ ፍትህና ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚሻውን ዲሞክራሲ ለማስፈን መንግስታቸው ተከታታይ መዋቅራዊና ተቋማዊ ማሻሻያዎችን በዘንድሮ ዓመት እንደሚያከናውን ጠ/ሚኒስትሩ ሰሞኑን…
Rate this item
(4 votes)
 የፖለቲካ ፕሮግራሙንና ህገ ደንቡን እንደሚያሻሽል ጠቁሟል በጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የተጀመሩ የፖለቲካ ለውጦች አበረታች መሆናቸውን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተለያዩ አገራት ዲፕሎማቶች ማብራራቱን የገለጸው ሰማያዊ ፓርቲ፤ ከለውጡ ጋር አብሮ ለመጓዝ የፖለቲካ ፕሮግራሙንና ህገ ደንቡን እንደሚያሻሽል ጠቁሟል፡፡ ዶ/ር ዐቢይ ወደ ስልጣን…
Rate this item
(12 votes)
 ከ250 በላይ የተሽከርካሪዎች ፍሰት ተገትቷል የትግራይ ክልልን ከአማራ ክልል የሚያገናኘው የአላማጣ ቆቦ መንገድ ተዘግቶ በመሰንበቱ የትራንስፖርት ፍሰት የተገታ ሲሆን ተሽከርካሪዎች መጉላላታቸው ምንጮች ለአዲስ አድማስ ጠቁመዋል፡፡ መንገዱ ካለፈው ሰኞ ጥቅምት 19 ቀን 2011 ጀምሮ እስከ ትናንት ድረስ ያልተከፈተ ሲሆን ከትግራይ ክልል…