ዜና
ከህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት አፈፃፀም ጋር ተያይዞ “ስለተፈፀመው ከፍተኛ ዘረፋ” ለህዝብ ማብራሪያ እንዲሰጥ የጠየቀው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)፤ በዘረፋውና ምዝበራው የተሳተፉ የመንግስት ኃላፊዎች በአስቸኳይ ለህግ እንዲቀርቡ ጠይቋል፡፡ ለሃገሪቱ ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ልማት ዘርፍ ብዙ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት…
Read 10692 times
Published in
ዜና
ሰሞኑን ከ15 ዓመታት የውጭ አገር ስደት በኋላ ወደ ሃገራቸው የተመለሱት የሰብአዊ መብት ተሟጋቹና የኢትዮጵያዊነት አቀንቃኙ አቶ ኦባንግ ሜቶ፤ አዲሲቷን ኢትዮጵያ ለመገንባት ብሔራዊ እርቅና መተማመን ያስፈልጋል አሉ፡፡ አቶ ኦባንግ ከአዲስ አድማስ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ወደ ሃገር ቤት የተመለሱት በዋናነት የጀመሩትን የኢትዮጵያዊነት…
Read 7772 times
Published in
ዜና
መቐለ በምጽዋ አገልግሎት መጀመሯ “የአዲስ ዓመት ገጸበረከት ነው” - ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ሰሞኑን በአስመራ ተገናኝተው በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ የመከሩት የኢትዮጵያ፣ የኤርትራና የሶማሊያ መሪዎች፤ በአካባቢው የፀጥታ ጉዳይ ላይ በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን የሶማሊያው ፕሬዚዳንት አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዚደንት ሙሐመድ ፎርማጆ ስለ ውይይታቸው በትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት…
Read 7424 times
Published in
ዜና
በቀጣዩ አዲስ ዓመት የተጀመረውን ፖለቲካዊ ለውጥ የሚያጠናክሩና ተቋማዊ ቅርፅ የሚያሲዙ እርምጃዎች እንዲወሰዱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠየቁ፡፡ ያለፈውን ዓመት የሃገሪቱን የፖለቲካ፤ እንቅስቃሴ ገምግመው፣ የቀጣዩን ዓመት ተስፋቸውን በተመለከተ ለአዲስ አድማስ አስተያየታቸውን የገለፁ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፤ አዲሱ ዓመት በ2010 የተጀመረውን ፖለቲካዊ ለውጥ የሚያጠናክሩ ከሕገ…
Read 6960 times
Published in
ዜና
ባለፉት 27 ዓመታት የተሰሩ የፖለቲካ ወንጀሎችን ለመጨረሻ ጊዜ እልባት ለመስጠት የእርቅና የሽግግሩ ጊዜ ፍትህ ማስፈፀሚያ ስልት እንዲቀየስ የኢትዮጵያውያን ሃገር አቀፍ ንቅናቄ (ኢሃን) ጠቆመ፡፡ ንቅናቄው በወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫው፤ በተጀመረው የለውጥ እንቅስቃሴ ውስጥ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ሊተገበሩ ይገባል ያላቸውን…
Read 7360 times
Published in
ዜና
Monday, 10 September 2018 00:00
ቡና አቅራቢዎች ለወደመባቸው ንብረት መንግስትን 150 ሚ. ብር ካሣ ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በምዕራብ ጉጂ ዞን ተፈጥሮ ከነበረው ግጭት ጋር በተያያዘ “የቡና ኢንቨስትመንታችን ወድሞብናል፣ አሁንም ወደ ስራ መመለስ አልቻልንም” ያሉ ባለሃብቶች፤ መንግስትን 150 ሚሊዮን ብር ካሣ መጠየቃቸው ታውቋል፡፡ 27 ባለሃብቶች ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ባቀረቡት አቤቱታ፤ ቡና አጥቦ ለገበያ በማቅረብ ኢንቨስትመንት በአካባቢው ለረጅም ዓመታት…
Read 3172 times
Published in
ዜና