ዜና
Saturday, 25 August 2018 13:20
አርቲስት ታማኝ በየነና አለምፀሃይ ወዳጆ ከ25 ዓመት በኋላ አገር ቤት ሲመለሱ ደማቅ አቀባበል ይጠብቃቸዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከ25 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሃገራቸው ለሚመለሡት አርቲስት ታማኝ በየነና አርቲስት አለምፀሃይ ወዳጆ በመንግስት ደረጃ ደማቅ አቀባበል ይደረግላቸዋል ተባለ፡፡“በኢትዮጵያ ማንነት አቀንቃኝነቱ” የሚታወቀው አርቲስት ታማኝ በየነ፤ ነሐሴ 26 ከሁለት አስርት አመታት በላይ ከኖረባት አሜሪካ ወደ ሃገር ቤት እንደሚመለስ የታወቀ ሲሆን…
Read 8550 times
Published in
ዜና
ከ580 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ውለዋል በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች በቄሮ ስም እየተንቀሳቀሱ የተለያዩ ወንጀሎችን ሲፈፅሙ ነበር ተብለው የተጠረጠሩ ከ580 በላይ ግለሰቦች መታሰራቸው ታወቀከታሠሩት ውስጥ 300 ያህሉ ምርመራ ተጣርቶባቸው፣ ፍ/ቤት መቅረባቸው የታወቀ ሲሆን ግለሠቦቹ በዘረፋ፣ ሰውን በማፈናቀልና በተለያዩ ድርጊቶች የተጠረጠሩ ናቸው…
Read 7777 times
Published in
ዜና
Saturday, 25 August 2018 13:18
በጀዋር መሃመድ የሚመራ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት ነገ ይካሄዳል ውይይቱ በቴሌቪዥን የቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኢትዮጵያ እየታየ ባለው ፖለቲካዊ ለውጥ ላይ ያተኮረ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት በነገው ዕለት በሂልተን ሆቴል የሚካሄድ ሲሆን ውይይቱ በቀጥታ የቴሌቪዥን ሥርጭት ለህዝብ ይተላለፋል ተብሏል፡፡ይሄን ውይይት የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ (OMN) ያዘጋጀው ሲሆን አቶ ጀዋር መሃመድ መድረኩን እንደሚመሩት ታውቋል፡፡በአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል ከጠዋቱ…
Read 8145 times
Published in
ዜና
በግጭት ላጋጠሙ ሞት፣ዘረፋ እና ንብረት መውደም የቀድሞ አመራሮች ተጠያቂ ይሆናሉ በሶማሌ ክልል ውስጥ በአቶ አብዲ መሃመድ የሚፈፀሙ አስተዳደራዊ በደሎችንና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በማጋለጥ በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት የሚውቁት አቶ ሙስጠፋ ኡመር የክልሉ ፕሬዚዳንት ሆነው የተሾሙ ሲሆን ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ 1000 ከሚደሰርሱ…
Read 3510 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ጉብኝት ያደረጉት የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ማሻሻያዎች ላይ ከጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ ከፖለቲካ ድርጅቶች እና ከአባገዳዎች ጋር ተወያዩ፡፡ ቀደም ሲል መንግሥት በፈፀማቸው የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ጉዳይ HR128 የተሰኘ የውሳኔ ሃሳብ ለአሜሪካ ኮንግረስ በማቅረብ የሚታወቁት አምስቱ የኮንግረሱ አባላት…
Read 2242 times
Published in
ዜና
46 በመቶ የሚሆኑት ለከባድ ጉዳት ይዳረጋሉ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሚደርሱ ትራፊክ አደጋዎች የሚሞቱት ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን እየጨመረ ሲሆን በከተማዋ ተሽከርካሪዎች በእግረኞች ላይ ከሚያደርሱት በአንድ መቶ የግጭት አደጋዎች፣ ሃያ ሶስት ሰዎች ህይወታቸው እንደሚያጡ ተጠቁሟል፡፡ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክስ…
Read 2248 times
Published in
ዜና