ዜና
Saturday, 28 July 2018 15:23
የቂሊንጦ፣ ቃሊቲ፣ ሸዋ ሮቢትና ድሬዳዋ ማረሚያ ቤቶች አስተዳዳሪዎች ከሃላፊነት ተነሡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ታራሚዎች ከፍተኛ የሠብአዊ መብት ጥሠቶች እንደሚፈፀምባቸው ለቴሌቪዥን ጋዜጠኞች በምሬት መግለፃቸውን ተከትሎ ሰሞኑን የቃሊቲ፣ ቂሊንጦ፣ ሸዋ ሮቢትና ድሬዳዋ ማረሚያ ቤቶች አስተዳዳሪዎች ከሃላፊነታቸው መነሳታቸው ታውቋል፡፡ የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አዲሱ ጴጥሮስ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ የከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት…
Read 10239 times
Published in
ዜና
Saturday, 28 July 2018 15:24
አንጋፋው አሜሪካዊ ዲፕሎማት ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ሰላም የኖቤል ሽልማት እንዲታጩ ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ዶክተር ዐቢይ ለሁለተኛ ጊዜ አለማቀፍ ሽልማት አግኝተዋል በ3 ወራት የስልጣን ጊዜያቸው ያስመዘገቡት አስደማሚ ስኬት ከአገር ውስጥ ባሻገር የውጭ መንግስታትን ቀልብ የሳቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከፍተኛ የሠላም ሽልማት ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ መንግስት ያገኙ ሲሆን የአሜሪካው ታዋቂ ዲፕሎማት ኼርማን ኮኸን…
Read 9676 times
Published in
ዜና
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ሃላፊ እና የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት የህዝብ ግንኙነት አደረጃጀት አማካሪ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ጌታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ አቶ ተስፋዬ ጌታቸው የአማራ ክልል የገበያ፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሃላፊ ሆነው የሠሩ ሲሆን የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ፅ/ቤት ሃላፊ ሆነው…
Read 6827 times
Published in
ዜና
ሌሎች የተቃዋሚ አመራሮችንም ያነጋግራሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ እና ነገ በአሜሪካ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ከሚያደርጉት የጋራ ውይይት በተጨማሪ ዋነኛ የተቃዋሚ ድርጅት አመራሮችን እንደሚያነጋግሩ ምንጮች የጠቆሙ ሲሆን ከትናንት በስቲያና ትናንትና ከ “አርበኞች ግንቦት 7” ሊቀ መንበር ፕ/ር…
Read 3865 times
Published in
ዜና
Saturday, 28 July 2018 15:21
85% ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መኪኖች ከሃያ አመታት በላይ ያገለገሉ ናቸው ተባለ
Written by Administrator
ከተለያዩ የአለማችን አገራት ወደ ኢትዮጵያ ከሚገቡት የተለያዩ ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች መካከል 85 በመቶ ያህሉ በውጭ አገራት ለ20 አመታትና ከዚያ በላይ አገልግሎት የሰጡ መሆናቸውን አንድ አለማቀፍ ሪፖርት አስታውቋል፡፡ሴንተር ፎር ሳይንስ ኤንድ ኢንቫይሮመንት የተሰኘው ተቋም ባለፈው ማክሰኞ ይፋ ባደረገው አለማቀፍ የጥናት ሪፖርት…
Read 3939 times
Published in
ዜና
የ100 ቀናት የለውጥ እንቅስቃሴያቸውን በአድናቆት እንመለከታለን - የአሜሪካ አምባሳደር ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች ጋር በሰብአዊ መብትና የዲሞክራሲ ጉዳዮች ላይ ሰሞኑን የመከሩት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ሬነር፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ባለፉት 100 ቀናት በሀገሪቱ ያስመዘገቡትን ለውጦች አገራቸው…
Read 9225 times
Published in
ዜና