ዜና
“መግለጫው እርስበርሱ የሚጣረስና ግራ የተጋባ ነው” - አረና የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ በኢትዮ - ኤርትራ የድንበር ግጭትና በኢኮኖሚ የማሻሻያ እርምጃ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ፣ ስብሰባ የተቀመጠው የህውሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ፤ ኢህአዴግ አስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ የጠየቀ ሲሆን የግንባሩንም መግለጫ አብጠልጥሏል፡፡ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ…
Read 10328 times
Published in
ዜና
ረ/ፕ ነብዩ ባዬ ለብሔራዊ ቴአትር አቶ ተስፋዬ ሽመልስ ለብሔራዊ ባህል ማዕከል ተሹመዋል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትርና የኢትዮጵያ ብሔራዊ የባህል ማዕከል አዳዲስ ዳይሬክተሮችን አገኘ፡፡ በዚሁ መሰረት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር ጥበባት ትምህርት ክፍል ዲን በመሆን ለረጅም ጊዜ ሲያገለግሉ የነበሩት ረዳት ፕ/ር ነብዩ…
Read 7107 times
Published in
ዜና
የሃረሪ ክልላዊ መንግስትን ላለፉት 15 አመታት በፕሬዚዳንትነት የመሩት አቶ ሙራድ አብዱላዲ፤ የስልጣን መልቀቂያ ጥያቄ አቀረቡ፡፡አቶ ሙራድ አብዱላዲ ከ1995 ዓ.ም ጀምሮ የሃረሪ ክልልን በፕሬዚዳንትነት መምራታቸው የሚታወቅ ሲሆን ከስልጣን የሚለቁበት ምክንያት ግን አልታወቀም፡፡ ምንጮች በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በቅርቡ ከክልሉ የህዝብ ተወካዮች ጋር ባካሄዱት…
Read 4156 times
Published in
ዜና
በወልቂጤና በሃዋሳ አገርሽተው የሰነበቱ ግጭቶች ከሃሙስ ጀምሮ መረጋጋታቸውን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ መንግስት በበኩሉ፤ በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ጠቁሞ፤ የግጭቶቹን መንስኤዎችና ጉዳት አጣርቶ እርምጃ እንደሚወስድ ገልጿል፡፡በሁለቱ ከተሞች በተከሠተው ግጭት፣ በሰዎች ላይ አካላዊ ጉዳት የደረሰ ሲሆን የንብረት ውድመት ማስከተሉንም የደቡብ…
Read 3605 times
Published in
ዜና
Sunday, 10 June 2018 00:00
“መከላከያ ዘርና ብሄር የለውም… ሁላችንም የአንድ አገር ወታደሮች ነን” - ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሠሞኑን ባካሄዱት ሹም ሽር ላለፉት አስራ ሠባት ዓመታት የኢትዮጵያ ጦር ሃይሎች ኢታማዦር ሹም ሆነው ያገለገሉትን ጀነራል ሣሞራ የኑስ በጄነራል ሣአረ መኮንን የተተኩ ሲሆን የደህንነት ሃላፊው አቶ ጌታቸው አሠፋ፣ የአየር ሃይል ዋና አዛዥ በነበሩት ጀነራል አደም መሃመድ ተተክተዋል፡፡ የኦህዴድ…
Read 8411 times
Published in
ዜና
ኤምቲኤን” እና “ቮዳፎን” ከቴሌ ድርሻ ለመግዛት አቅደዋል የመንግስት ድርጅቶችን ወደ ግል ይዞታ የማዛወሩ ሂደት በጥናት በጥንቃቄና በጥብቅ ዲሲፒሊን እንደሚፈፀም ገዥው ፓርቲ ባወጣው የአፈፃፀም ዝርዝር ያስታወቀ ሲሆን የደቡብ አፍሪካዎቹ “ቮዳፎን” እና “ኤምቲ ኤን” “ኩባንያዎች በበኩላቸው፤ ከኢትዮ ቴሌኮም የአክሲዮን ድርሻ ለመግዛት ፍላጎት…
Read 5647 times
Published in
ዜና