ዜና
የአገሪቱ መሪዎች የስልጣን ዘመን በህገ መንግስት የተገደበ እንዲሆን እንሰራለን ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ ከዚህ በኋላ የአገሪቱ ጠ/ሚኒስትር ከሁለት ዙር በላይ በሥልጣን ላይ አይቆይም ብለዋል፡፡ ከትናንት በስቲያ ከደቡብ ክልል የህዝብ ተወካዮች ጋር በሃዋሳ ሚሊኒየም አዳራሽ ውይይት ያደረጉት ጠ/ሚኒስትሩ፤ “በሀገሪቱ…
Read 9189 times
Published in
ዜና
በፕሬስ ነጻነት አፈና ሰ/ ኮርያና ኤርትራ አለማችንን ይመራሉ የአለማችን አገራትን የፕሬስ ነጻነት አጠቃላይ ሁኔታ በመገምገም በየአመቱ ደረጃ የሚሰጠው ሪፖርተርስ ዊዛውት ቦርደርስ፣ ከሰሞኑም የ2018 አመት የአገራትን ደረጃ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በፕሬስ ነጻነት ከ180 የአለማችን አገራት 150ኛ ደረጃን መያዟን አመልክቷል፡፡በኢትዮጵያ የፕሬስ…
Read 5206 times
Published in
ዜና
“ሃገር ለዋጭ ሐሳቦች ከምሁራኑ ሊፈልቁ ይገባል” ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፋ የመጣውን ጎሠኝነትና ብሔርተኝነት ከሃገራዊ ማንነት ጋር ማስታረቅ የሚቻልበትን የመፍትሄ ሐሳብ እንዲያፈላልጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ለምሁራን ጥሪ አቀረቡ፡፡ የአገሪቱ ፖለቲካዊ ችግሮች የተወሳሰቡ በመሆናቸው ችግሮቹን አገናዝቦ መውጫ መንገድ የሚያሳይ ምሁር…
Read 7126 times
Published in
ዜና
Sunday, 29 April 2018 00:00
በሰዓሊተ ምሕረት ካቴድራል፤ ‘ደኅንነት ነኝ’ በሚል አጭበርብረዋል የተባሉትን ግለሰብ ፖሊስ እየመረመረ ነው
Written by Administrator
ከሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ጋር አለኝ ያሉት ግንኙነት ትኩረት ስቧል ሥራ አስኪያጁ፣ ለሠራተኛ ቅጥር 100ሺሕ ብር ጉቦ መቀበላቸው ታወቀ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ምጥማቅ ሰዓሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ካቴድራል፣ ከሀብት ምዝበራና ብክነት እንዲሁም ከሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን ጥሰት ጋራ በተያያዘ…
Read 6728 times
Published in
ዜና
Sunday, 29 April 2018 00:00
በሙስና ወንጀል ተከሰው በቀጠሮ ላይ የሚገኙ ከ150 በላይ ተከሳሾች ለጠ/ሚ አቤቱታ አቀረቡ
Written by Administrator
“የበላይ ባለስልጣናት በፈፀሙት ወንጀል እኛ ዋጋ እየከፈልን ነው” ባለፈው ሐምሌ ወር በተካሄደው የፀረ ሙስና ዘመቻና በተለያዩ ጊዜያት በልዩ ልዩ የሙስና ወንጀሎች ተከሰው ጉዳያቸው በፍ/ቤት እየታየ የሚገኘው 152 ተከሳሾች፤ ፍትህ ይሰጠን የሚል አቤቱታቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቀረቡ፡፡ ጉዳያቸው በፍ/ቤት ቀጠሮ ላይ የሚገኘው…
Read 5880 times
Published in
ዜና
Sunday, 29 April 2018 00:00
የተመድ የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ከፖለቲከኞችና አባ ገዳዎች ጋር ተወያይተዋል
Written by Administrator
“ለመለወጥ የተዘጋጀ አዲስ አመራር ነው የገጠመኝ” የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ከፍተኛ ኮሚሽነር ዛይድ አል ሁሴን፤ በኢትዮጵያ በነበራቸው የሦስት ቀናት ጉብኝት ከእስር ከተፈቱ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞችና ሲቪል ማህበራት አመራሮች እንዲሁም አባ ገዳዎች ጋር በአገሪቱ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ መነጋገራቸው ታውቋል፡፡ ከፍተኛ…
Read 3304 times
Published in
ዜና