ዜና

Rate this item
(1 Vote)
 “የወጣው መስፈርት አንድን ግለሰብ ታሳቢ ያደረገ ነው” “በ4 ወር እንኳን አንድ ድርጅት በምስራቅ አፍሪካ ያሉም ቢተባበሩ ሥራው አያልቅም” የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ ጥር 1 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሦስት ሳይቶች የሚገኙ 40/60 ቤቶችን የአሉሙኒየም በርና…
Rate this item
(21 votes)
 የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከትላንት ጀምሮ ታውጇል ላለፉት ስድስት ዓመታት አገሪቱን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩት አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ ከሥልጣን መውረድ ብቻውን የተለየ ለውጥ አያመጣም የሚሉት አስተያየት ሰጪዎች፤ የኅብረተሰቡን የለውጥ ፍላጐት የሚያስተናግድ፣ አጠቃላይ ማሻሻያና ለውጥ መደረግ አለበት ይላሉ። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ከሥልጣን የመልቀቅ ውሣኔ…
Rate this item
(7 votes)
 አቶ በቀለ ገርባ በአዳማ ስቴዲየም ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው የኛ ጥያቄ፣ እውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ይፈጠር ነው - ጋዜጠኛ እስክንድር የተፈታነው ጥቂቶች ነን፤ የበለጡት እስር ቤት ነው ያሉት - ጋዜጠኛ ውብሸት ሰሞኑን ከእስር የተፈቱ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች እንዲሁም የሀይማኖት መሪዎች፣ የነሱ መፈታት ብቻውን…
Rate this item
(3 votes)
“ከ26ሺ በላይ የፖለቲካ እስረኞች በኦሮሚያ አሉ” የኦፌኮ አብይ አጀንዳዎች • የምርጫ ሥርዓት • የምርጫ ቦርድ አደረጃጀት • በኦሮሚያ ጽ/ቤቶች መክፈት • የፖለቲካ እስረኞች አፈታት ከእስር በተፈቱት ዶ/ር መረራ ጉዲና ሊቀመንበርነትና በተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበሩ አቶ በቀለ ገርባ የሚመራው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ…
Rate this item
(3 votes)
 በወልቂጤ ግጭት 3 ሰዎች ሞተዋል ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ዙሪያ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ከተሞች ከተደረገው አድማና ተቃውሞ ጋር በተገናኘ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን የክልሉ የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ፅ/ቤት ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ኡሚ አባጀማል የገለጹ ሲሆን አብዛኞች ከተሞች ከሐሙስ ጀምሮ ወደ መረጋጋት መመለሳቸውን…
Rate this item
(3 votes)
 119 እስረኞች ክሳቸው ተቋረጠ ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ፣ ብርጋዴል ጀነራል ተፈራ ማሞና ብርጋዴል ጀነራል አሳምነው ፅጌ ይገኙበታል የሚኒስትሮች ም/ቤት ከትላንትናው እለት ጀምሮ የሚፀና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያወጀ ሲሆን ለ6 ወራት እንደሚቆይ ተገልጿል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀው በህዝባዊ አመፅና አድማ፣ የመንግሥትና የግል…