ዜና
በ10 ቀናት የስብሰባ ማጠናቀቂያው ላይ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚገኙ የኦሮሞ ተቃዋሚ ኃይሎች የአብረን እንስራ ጥሪ በአቋም መግለጫው ላቀረበው ኦህዴድ፤ በዶ/ር ሌንጮ ለታ የሚመራውን የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ጨምሮ፣ የሀገር ውስጥ ፓርቲዎች አዎንታዊ ምላሽ እንደሰጡ ታውቋል፡፡ የኦህዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ በ10…
Read 7550 times
Published in
ዜና
Sunday, 11 February 2018 00:00
እነ ኢ/ር ይልቃል፤ “የኢትዮጵያውያን ሀገር አቀፍ ንቅናቄ” የተሰኘ አዲስ ፓርቲ ሊያቋቁሙ ነው
Written by አለማየሁ አንበሴ
የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ጌትነትና ባልደረቦቻቸው፣ ከአዲሱ የፓርቲው አመራር ጋር የተጀመረው እርቅ በመሰናከሉ፣ “የኢትዮጵያውያን ሀገር አቀፍ ንቅናቄ” የተሰኘ አዲስ ፓርቲ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ለአዲስ አድማስ አስታወቁ፡፡ በሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ አመራሮችና በአዲሱ የእነ አቶ የሸዋስ አሰፋ አመራር መካከል ያለውን…
Read 6905 times
Published in
ዜና
ከእንግሊዝ አምባሳደር ጋር በእስረኞችና በሀገሪቱ የፖለቲካ ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል በቅርቡ ከእስር የተለቀቁት ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ ወደ መደበኛ የፓርቲ ሥራቸው ለመመለስ መወሰናቸውን የገለጹ ሲሆን በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ከሆኑት ሱዛን ሞርሄድ ጋር መወያየታቸውም ታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ኤምባሲ ባወጣው መረጃ፤ አምባሳደሯ በወቅቱ የሀገሪቱ…
Read 5871 times
Published in
ዜና
53 ኢትዮጵያውያን ከሞዛምቢክ እስር ቤት ወጥተዋል የኬንያ መንግስት በህገ ወጥ መንገድ ወደ ግዛቴ ገብተዋል ያላቸውን 29 ኢትዮጵያውያን፣ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ጠዋት ያሰረ ሲሆን በሌላ በኩል፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በሞዛምቢክ በህገ ወጥ መንገድ ድንበር አቋርጠዋል ተብለው የታሰሩ 53 ኢትዮጵያውያንን ማስፈታቱን አስታውቋል፡፡…
Read 3301 times
Published in
ዜና
የባህል ህክምናን ጨምሮ ባህላዊ እሴቶችን ለመመዝገብ ረቂቅ ህግ ተዘጋጅቷል ኢትዮጵያ በውጭ ሀገር ኩባንያዎች የተነጠቀችውን “የጤፍ” ባለቤትነት መብት ለማስመለስ አዳዲስ ስትራቴጂዎችን ነድፋ እየተንቀሳቀሰች መሆኑን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት ያስታወቀ ሲሆን የኢትዮጵያን የባህል ህክምናዎችና ሌሎች ማህበራዊ እውቀቶችን ለማስጠበቅ የሚያስችል ረቂቅ ህግም መዘጋጀቱን…
Read 3578 times
Published in
ዜና
Sunday, 11 February 2018 00:00
የተረጎምኩት መፅሃፍ ተመሳስሎ ተተርጉሞብኛል ያሉት ደራሲ 194 ሺ ብር ካሣ ተፈረደላቸው
Written by Administrator
እኔ ቀድሜ የተረጎምኩትን “The power of Now” የተሰኘ መጽሐፍ ተርጉመው፣ የ100 ሺህ ብር ኪሣራ አድርሠውብኛል ያሉት ተርጓሚ በፍ/ቤት የ194 ሺ ብር ካሣ እንዲከፈላቸው ተወሠነ፡፡ ከሳሽ ደራሲና ተርጓሚ አፈወርቅ በቀለ ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ፍትሃ ብሄር ችሎት ሚያዚያ 13 ቀን 2007 ዓ.ም…
Read 2445 times
Published in
ዜና