ዜና
በፍቺያቸው ጉዳይ ፍንጭ አለመገኘቱን ጠበቆች ተናግረዋል የታሰሩ ፖለቲከኞች ለተሻለ ሀገራዊ መግባባት ሲባል በምህረት ወይም በይቅርታ ከእስር ይፈታሉ መባሉን ተከትሎ፣ ታሳሪዎች በተስፋ እየተጠባበቁ ቢሆንም እስከ ትናንት አመሻሽ ድረስ አንድም በምህረት ወይም በይቅርታ የተፈታ ፖለቲከኛ አለመኖሩን ከጠበቆችና ከፖለቲካ ፓርቲዎች ማረጋገጥ ተችሏል፡፡ ታህሳስ…
Read 4388 times
Published in
ዜና
“የተፈታነው የእስር ጊዜያችንን ጨርሰን እንጂ በምህረት አይደለም” ከሙስሊም ጉዳዮች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ጋር በተያያዘ በሽብር ወንጀል ተፈርዶባቸው የነበሩ ጋዜጠኛ ዳርሠማ ሶሪና ጋዜጠኛ ካሊድ መሃመድን ጨምሮ 14 የኮሚቴው አባላት የፍርድ ጊዜያቸውን አጠናቀው ሰሞኑን ከእስር ተለቀዋል፡፡ እስረኞቹ የተፈቱት በቅርቡ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ፤…
Read 5549 times
Published in
ዜና
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት፤ የዓለም ሃገራትን የፀጥታ ሁኔታ አስመልክቶ ባለፈው ረቡዕ ባወጣው የደረጃ ሰንጠረዥ፤ ኢትዮጵያን በጉዞ ወቅት የበለጠ ጥንቃቄ ማድረግ ከሚያስፈልግባቸው ሃገራት ተርታ መድቧታል፡፡ በደረጃ አንድ የተመደቡ ሀገራት የተለመደው ጥንቃቄ ተደርጎ ጉዞ ሊደረግባቸው የሚችሉ ሲሆን ኢትዮጵያ የተመደበችበት ደግሞ የፀጥታ…
Read 5720 times
Published in
ዜና
ውሳኔው በአሜሪካ ቅሬታ መፍጠሩ ታውቋል · “ላለፉት 15 ቀናት ህዝቡ ቤተክርስቲያኗን 24 ሰዓት እየጠበቀ ነው” · የደብሩ ሂሳብ ሹም ህዝቡን በሽጉጥ አስፈራርቷል ተባለ የደብረ ምጥማቅ ሰዓሊተ ምህረት ማሪያምና የቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ካቴድራል ምዕመናን፤ በደብሩ ለተከሰተው ችግር መንግስት ጣልቃ ገብቶ እልባት…
Read 4293 times
Published in
ዜና
የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ከ4 ዓመት በላይ አነጋጋሪና አከራካሪ ሆኖ በቆየው የውጭ ሃገር የህፃናት ጉዲፈቻ ጉዳይ ላይ ውሳኔ ያሳለፈ ሲሆን ህፃናት በጉዲፈቻ ለውጭ ሀገራት ዜጎች እንዳይሰጡ የሚከለክለውን አዋጅ ሰሞኑን አፅድቋል፡፡ የምክር ቤቱን ውሳኔ ተከትሎ ቢቢሲ እና ዘ ጋርዲያንን ጨምሮ በርካታ አለማቀፍ…
Read 1856 times
Published in
ዜና
የፖለቲከኞች መፈታት፣ የማዕከላዊ መዘጋት የሚበረታታ ነው “ማዕከላዊ ፈርሶ ሌላ ተመሳሳይ የምርመራ ቢሮ የሚገነባ ከሆነ ለውጥ አያመጣም” - ተቃዋሚ ፓርቲዎች ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ የፖለቲካ እስረኞችን ለመፍታትና ማዕከላዊን ለመዝጋት መወሰኑን በበጎ ዓይን እንደሚመለከቱት የገለፁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ የሀገሪቱን ፖለቲካዊ ችግሮች ለዘለቄታው ለመፍታት ግን…
Read 5526 times
Published in
ዜና