ዜና

Rate this item
(2 votes)
ግራዚኒ ከ 1ሚ. በላይ ኢትዮጵያውያንን አስጨፍጭፏል በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ጭፍጨፋ ተጠያቂ ለሆነው የፋሺስት ጣሊያን የጦር አዝማች ሩዶልፍ ግራዚያኒ የመታሰቢያ ፓርክና ሃውልት ያሰሩ የጣሊያን ባለስልጣናትን የሀገሪቱ ፍ/ቤት በእስርና በገንዘብ ቀጣ፡፡ እ.ኤ.አ በነሐሴ 2012 ዓ.ም በጣሊያን ላዚዮ ግዛት አፊል ከተማ ላይ የተገነባው…
Rate this item
(13 votes)
- የሀገሪቱ የጦር ጀነራሎችና የደህንነት ኃላፊዎች ትላንት ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር ተወያይተዋል፡፡ - በግጭት የተሳተፉ ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋል ይጀመራል ተብሏል፡፡ መንግስት በሀገሪቱ ተፈጥረው የነበሩ ግጭቶችን መቆጣጠር መቻሉንና የብሄራዊ ደህንነት ም/ቤት የፀጥታ ችግርን በዘላቂነት የሚፈታበት አዲስ እቅድ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመሩን…
Rate this item
(2 votes)
በጌድኦና በሀረር የተከሰቱ ብሄር ተኮር ግጭቶችን መርምሮ ሰሞኑን ሪፖርቱን ይፋ ያደረገው የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ሰመጉ)፤ በሀገሪቱ ብሄር ተኮር ግጭቶች አሳሳቢ እየሆኑ መምጣታቸውን ጠቁሞ የማያዳግም የፖሊሲና የአፈፃፀም መፍትሄዎች ያስፈልጋል ብሏል፡፡ ቋንቋና ብሄርን መሰረት ያደረገው የሀገሪቱ የፌደራል ስርአት ከተዋቀረ ላለፉት 26 ዓመት…
Rate this item
(72 votes)
• *ለኪራይ ሰብሳቢነት የተመቸውን ፖለቲካል ኢኮኖሚ ለመቀየር ተስማምተናል• *የህዝቡ ፍላጎት የደረሰበትን ደረጃ የሚመጥን ድርጅታዊ ቁመና ያስፈልጋል• *የአንድም ሰው ህይወት መጥፋት የለበትም የሚል መግባባት ላይ ደርሰናል ኦህዴድ፤ ስለ ኢትዮጵያ አንድነትና ስለ ህብረ ብሄራዊ ፌደራሊዝም የሚያስቡ የቀጣይ ትውልድ አመራሮችን በስፋት ለማፍራት አቅጣጫ…
Rate this item
(23 votes)
“የመንግስት ቃል አቀባይ ሆኜ የግሌን ሀሳብ የምናገርበት ምክንያት የለም” በኢትዮጵያ ለተፈጠሩ ተቃውሞና አለመረጋጋቶች ዋነኛው ምክንያት የወጣቶች ሥራ አጥነት መሆኑን የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ፣ ሰሞኑን ከቢቢሲ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል፡፡ በየዓመቱ ከዩኒቨርሲቲ የሚመረቁ ወጣቶች የሥራ ዕድል አለማግኘታቸው…
Rate this item
(11 votes)
*መካነ ቅርሱን ከውድመት ለማዳን 1ቢ.ብር ገደማ ያስፈልጋል*ፓትርያርኩ፤ ለጠ/ሚኒስትሩ ደብዳቤ ፅፈዋልለዘመናት የአገር ገፅታን ሲገነባ የኖረው የቅዱስ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት መካነ ቅርስ ህልውናው አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ የተገለጸ ሲሆን አፋጣኝ ጥገና ካልተደረገለት በቅርቡ ወደ ፍርስራሽነት ሊቀየር እንደሚችል ተጠቁሟል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ…