ዜና
በሳኡዲ የሚገኙ ንብረቶቻቸውና የባንክ ሂሳባቸው ታግዷል ትውልደ ኢትዮጵያዊው ቢሊየነር ሼክ መሃመድ አሊ አላሙዲ፣በሳኡዲ በተጠረጠሩበት ሁለት የሙስና ጉዳዮች ላይ ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን ዘገባዎች የጠቆሙ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ፤ ጉዳዩን ከሳኡዲ ባለስልጣናት ጋር እንደተወያየበትና ሂደቱንም በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የሳኡዲ መንግስት በሙስና…
Read 11004 times
Published in
ዜና
“የህዝቡ ጥያቄና የመንግስት ምላሽ አልተጣጣመም” ሀገሪቱን ከገባችበት የፖለቲካ ቀውስ ለማውጣትና ከሚያንዣብበው አደጋና ጥፋት ለመታደግ ብቸኛው አማራጭ “ስር ነቀል የፖለቲካ ለውጥ” ማምጣት መሆኑን የገለፀው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፤ ለውጡን ለማምጣትም ኢህአዴግ ከመድረክ እና ከሃቀኛ ፓርቲዎች ጋር ብቻ ድርድር ማካሄድ እንዳለበት…
Read 3568 times
Published in
ዜና
Monday, 13 November 2017 09:41
በኡራኤል ቤተ-ክርስቲያን የገንዘብ ምዝበራ ፈፅመዋል የተባሉ ኃላፊዎች ከሥራና ከደመወዝ ታገዱ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
የደብሩ ፀሀፊ በዝውውር መታለፋቸው አስቆጥቷል የአዲስ አበባ አገረ ስብከት ጽ/ቤት አስተዳደር ጉባኤ፤ በኡራኤል ቤ/ክርስቲን ከፍተኛ የገንዘብ ምዝበራ ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩ ኃላፊዎችን ከሥራና ከደሞዝ አገደ፡፡ የደብሩ ዋና አስተዳዳሪ መልዓከ ገነት ተስፋ ፍስሀ፣ የሂሳብ ሹሙ መሪጌታ ሕንፃ ንርዓይ እና የቁጥጥር ሰራተኛው አቶ…
Read 4601 times
Published in
ዜና
ግራዚኒ ከ 1ሚ. በላይ ኢትዮጵያውያንን አስጨፍጭፏል በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ጭፍጨፋ ተጠያቂ ለሆነው የፋሺስት ጣሊያን የጦር አዝማች ሩዶልፍ ግራዚያኒ የመታሰቢያ ፓርክና ሃውልት ያሰሩ የጣሊያን ባለስልጣናትን የሀገሪቱ ፍ/ቤት በእስርና በገንዘብ ቀጣ፡፡ እ.ኤ.አ በነሐሴ 2012 ዓ.ም በጣሊያን ላዚዮ ግዛት አፊል ከተማ ላይ የተገነባው…
Read 2642 times
Published in
ዜና
- የሀገሪቱ የጦር ጀነራሎችና የደህንነት ኃላፊዎች ትላንት ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር ተወያይተዋል፡፡ - በግጭት የተሳተፉ ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋል ይጀመራል ተብሏል፡፡ መንግስት በሀገሪቱ ተፈጥረው የነበሩ ግጭቶችን መቆጣጠር መቻሉንና የብሄራዊ ደህንነት ም/ቤት የፀጥታ ችግርን በዘላቂነት የሚፈታበት አዲስ እቅድ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመሩን…
Read 2909 times
Published in
ዜና
በጌድኦና በሀረር የተከሰቱ ብሄር ተኮር ግጭቶችን መርምሮ ሰሞኑን ሪፖርቱን ይፋ ያደረገው የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ሰመጉ)፤ በሀገሪቱ ብሄር ተኮር ግጭቶች አሳሳቢ እየሆኑ መምጣታቸውን ጠቁሞ የማያዳግም የፖሊሲና የአፈፃፀም መፍትሄዎች ያስፈልጋል ብሏል፡፡ ቋንቋና ብሄርን መሰረት ያደረገው የሀገሪቱ የፌደራል ስርአት ከተዋቀረ ላለፉት 26 ዓመት…
Read 1729 times
Published in
ዜና