ዜና

Rate this item
(6 votes)
ህገ መንግስቱን የመጣስ ክስ ነው ተብሏል በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሠልፍ ለማድረግ በተደጋጋሚ እውቅና ብጠይቅም አስተዳደሩ ቀና ምላሽ አልሰጠኝም ያለው ሰማያዊ ፓርቲ፤ በከተማ አስተዳደሩ ላይ ህገ መንግስቱን የመጣስ ክስ ሰኞ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት እንደሚመሰረት በተለይ ለአዲስ አድማስ አስታውቀዋል፡፡ የፓርቲው የህዝብ…
Rate this item
(12 votes)
 · “አሰቃቂ ግድያዎች በህፃናት ላይ ሳይቀር ተፈፅመዋል” · “በግጭቱ 35 ሰዎች ሞተዋል፤24 በጽኑ ቆስለዋል” · “ለተጎጂዎች ያሰባሰብነውን 700ሺ ብር እንዳናደርስ ተከለከልን” በቅርቡ የተከሰተውን የኢሊባቡር ግጭት ለማጣራት ወደ ሥፍራው አጣሪ ቡድን መላካቸውን የጠቆሙት ሰማያዊ ፓርቲና መኢአድ፤በግጭቱ 35 ሰዎች መሞታቸውንና የደረሰው ሰብአዊ…
Rate this item
(9 votes)
አንጋፋው ገጣሚ፣ ጋዜጠኛ፣ የፍልስፍና ሊቅና መምህር ሰሎሞን ደሬሣ፤ ከትላንት በስቲያ ጥቅምት 23 ቀን 2010 ዓ.ም በሚኖርበት አሜሪካ ሚኒሶታ በ80 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን አስክሬኑ በኑዛዜው መሠረት በዛሬው እለት ይቃጠላል ተብሏል፡፡ ሰሎሞን ደሬሣ ከሰባት ወራት ህመም በኋላ በሚኒሶታ ሚኒያፖሊስ…
Rate this item
(5 votes)
ሁለቱን ምስክሮች ፖሊስ በአድራሻቸው ሊያገኛቸው አልቻለም ተብሏል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ድንጋጌን በመተላለፍ ወንጀል ፈፅመዋል ተብለው የተከሰሱት ዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ አቃቤ ህግ ከቆጠራቸው አራት ምስክሮቹ መካከል ሁለቱ ትናንት የምስክርነት ቃላቸውን የሰጡ ሲሆን ሁለቱ ደግሞ በፖሊስ ተፈልገው ባለመገኘታቸው መቅረብ እንዳልቻሉ አቃቤ…
Rate this item
(11 votes)
 “አንድ ነን አንለያይም!” በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ እና በአማራ ክልል አቻቸው ገዱ አንዳርጋቸው የመድረክ አጋፋሪነት ዛሬ በባህር ዳር ከተማ የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች የወንድማማችነትና የአንድነት ኮንፈረንስ ይካሄዳል፡፡ ኢህአዴግ ሥልጣን ከያዘ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የሁለቱ ህዝቦች የህዝብ ለህዝብ ኮንፈረንስ ላይ…
Rate this item
(4 votes)
የህግ ባለሙያዎች እግዱ “ህግን የተከተለ አይደለም” አሉ በጠቅላይ ፍ/ቤት የተፈቀደላቸው የዋስትና መብት፣ የአቃቤ ህግን አቤቱታ ተከትሎ በሰበር ሰሚ የታገደባቸው የኦፌኮ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ በቀለ ገርባ፤ በዋስትና እግዱ ላይ መከራከሪያ እንዲያቀርቡ ለህዳር 14 ቀን 2010 ተቀጥሯል፡፡ የዋስትና መብታቸው የታገደው አቶ…