ዜና

Rate this item
(4 votes)
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ለቀጣዩ ሁለት ዓመታት ምክር ቤቱን የሚመራ የፕሬዚዳንት፣ የምክትል ፕሬዚዳንትና የቦርድ አባላት ምርጫ ያካሄደ ሲሆን የአማራ ክልል የንግድና የዘርፍ ማህበራት ም/ቤትን የወከሉት ኢ/ር መላኩ እዘዘው፤ 87 ድምፅ በማግኘት በፕሬዚዳንትነት ተመርጠዋል፡፡ ም/ቤቱ 8ኛ መደበኛ ጉባኤውን ትላንት…
Rate this item
(80 votes)
• በሰላማዊ ሰልፍ ላይ የተገደሉ ዜጎች ጉዳይ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ተጠይቋል • “ሰልፎችን ወደ ሁከት የለወጡ በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው” የኦሮሚያ ክልል በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች በቀጠለው ተቃውሞ፤ የ4 ሰዎች ህይወት መጥፋቱ የተገለጸ ሲሆን በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ ባወጣው መግለጫ፣ሰላማዊ ሰልፎች…
Rate this item
(28 votes)
መንግስት ለህዝብ ጥያቄዎች አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ የጠየቀ ሲሆን ህዝቡ በሰላማዊ ሰልፍ መብቱን ለመጠየቅ ሲንቀሳቀስ የሰው ህይወት እንዳይጠፋ፣ ንብረት እንዳይወድምና የህዝቦች አንድነትና አብሮነትን የሚሸረሽሩ ተግባራት ከመፈፀን እንዲቆጠብ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ሰሞኑን በታዩ ሰላማዊ ሰልፎቸ ላይ የታሰሩ ፖለቲከኞች…
Rate this item
(13 votes)
 • ”የድርቅ ተረጅዎች ችግር ወደ ቀጣዩ ዓመት ሊሸጋገር ይችላል” • ለተፈናቃዮች የሚያስፈልገው ሰብአዊ ድጋፍ እየተጠና ነው በኢትዮጵያ የሰብአዊ ቀውሶች ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሱ መምጣታቸውን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፎች ማስተባበሪያ ፅ/ቤት (OCHA) አስታውቋል፡፡ ፅ/ቤቱ ሰሞኑን ይፋ ባደረገው ወቅታዊ ሪፖርቱ፤ሃገሪቱ በሰብአዊ ቀውሶች…
Rate this item
(23 votes)
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በመተላለፍ የወንጀል ክስ የቀረበባቸው አንጋፋው የተቃዋሚ መሪ ዶ/ር መረራ ጉዲና፤ ፍ/ቤት ሲቀርቡ እጃቸው በብረት ካቴና እንዳይታሰርና በማረሚያ ቤት ጎብኚዎቻቸው ብዛት ላይ ገደብ እንዳይደረግ ለፍ/ቤት በጻፉት የአቤቱታ ደብዳቤ መጠየቃቸውን ጠበቆቻቸው አስታወቁ፡፡ ዶ/ር መረራ እድሜያቸው ወደ 70 ዓመት የደረሰ…
Rate this item
(14 votes)
 የሀገሪቱ የፖለቲካ ችግር ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መምጣቱንና ለሀገሪቱ ቀጣይ ህልውናም አስጊ ደረጃ ላይ መድረሱን የጠቆመው የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፤ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ በህዝብ ያለውን አመኔታና ቅቡልነት ህዝበ ውሳኔ በማካሄድ እንዲያረጋግጥ ጠይቋል፡፡ ፓርቲው በወቅታዊ የአቋም መግለጫው፣ የሀገሪቱን የፖለቲካ ችግሮች ከስር…