ዜና
Sunday, 29 October 2017 00:00
ኢ/ር መላኩ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት አዲስ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ለቀጣዩ ሁለት ዓመታት ምክር ቤቱን የሚመራ የፕሬዚዳንት፣ የምክትል ፕሬዚዳንትና የቦርድ አባላት ምርጫ ያካሄደ ሲሆን የአማራ ክልል የንግድና የዘርፍ ማህበራት ም/ቤትን የወከሉት ኢ/ር መላኩ እዘዘው፤ 87 ድምፅ በማግኘት በፕሬዚዳንትነት ተመርጠዋል፡፡ ም/ቤቱ 8ኛ መደበኛ ጉባኤውን ትላንት…
Read 2400 times
Published in
ዜና
• በሰላማዊ ሰልፍ ላይ የተገደሉ ዜጎች ጉዳይ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ተጠይቋል • “ሰልፎችን ወደ ሁከት የለወጡ በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው” የኦሮሚያ ክልል በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች በቀጠለው ተቃውሞ፤ የ4 ሰዎች ህይወት መጥፋቱ የተገለጸ ሲሆን በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ ባወጣው መግለጫ፣ሰላማዊ ሰልፎች…
Read 10035 times
Published in
ዜና
መንግስት ለህዝብ ጥያቄዎች አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ የጠየቀ ሲሆን ህዝቡ በሰላማዊ ሰልፍ መብቱን ለመጠየቅ ሲንቀሳቀስ የሰው ህይወት እንዳይጠፋ፣ ንብረት እንዳይወድምና የህዝቦች አንድነትና አብሮነትን የሚሸረሽሩ ተግባራት ከመፈፀን እንዲቆጠብ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ሰሞኑን በታዩ ሰላማዊ ሰልፎቸ ላይ የታሰሩ ፖለቲከኞች…
Read 3327 times
Published in
ዜና
• ”የድርቅ ተረጅዎች ችግር ወደ ቀጣዩ ዓመት ሊሸጋገር ይችላል” • ለተፈናቃዮች የሚያስፈልገው ሰብአዊ ድጋፍ እየተጠና ነው በኢትዮጵያ የሰብአዊ ቀውሶች ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሱ መምጣታቸውን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፎች ማስተባበሪያ ፅ/ቤት (OCHA) አስታውቋል፡፡ ፅ/ቤቱ ሰሞኑን ይፋ ባደረገው ወቅታዊ ሪፖርቱ፤ሃገሪቱ በሰብአዊ ቀውሶች…
Read 3602 times
Published in
ዜና
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በመተላለፍ የወንጀል ክስ የቀረበባቸው አንጋፋው የተቃዋሚ መሪ ዶ/ር መረራ ጉዲና፤ ፍ/ቤት ሲቀርቡ እጃቸው በብረት ካቴና እንዳይታሰርና በማረሚያ ቤት ጎብኚዎቻቸው ብዛት ላይ ገደብ እንዳይደረግ ለፍ/ቤት በጻፉት የአቤቱታ ደብዳቤ መጠየቃቸውን ጠበቆቻቸው አስታወቁ፡፡ ዶ/ር መረራ እድሜያቸው ወደ 70 ዓመት የደረሰ…
Read 10920 times
Published in
ዜና
የሀገሪቱ የፖለቲካ ችግር ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መምጣቱንና ለሀገሪቱ ቀጣይ ህልውናም አስጊ ደረጃ ላይ መድረሱን የጠቆመው የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፤ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ በህዝብ ያለውን አመኔታና ቅቡልነት ህዝበ ውሳኔ በማካሄድ እንዲያረጋግጥ ጠይቋል፡፡ ፓርቲው በወቅታዊ የአቋም መግለጫው፣ የሀገሪቱን የፖለቲካ ችግሮች ከስር…
Read 6078 times
Published in
ዜና