ዜና
Saturday, 30 September 2017 14:30
የኬንያ ም/ፕሬዚዳንት መኖሪያ ቤት ላይ ጥቃት በመፈፀም የተጠረጠረው ኢትዮጵያዊ ተከሰሰ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኬንያ ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ መኖሪያ ቤት ላይ “በመሣሪያ የታገዘ ጥቃት ፈፅሟል፣ የአልሸባብም አባል ነው” የተባለው ኢትዮጵያዊ ተጠርጣሪ፣ ተከሶ በናይሮቢ ፍ/ቤት መቅረቡን የሃገሪቱ ዋና ዋና ጋዜጦች እየተቀባበሉ ዘግበውታል። ኢትዮጵያዊው አሊ ኤልማ ዋሪዮ፤ ከትናንት በስቲያ ሃሙስ በናይሮቢ ፍ/ቤት የቀረበው ከ2 ወራት…
Read 2869 times
Published in
ዜና
የአፍሪካ ሶርሲንግና የፋሽን ሳምንት ኤክስፖ የፊታችን ማክሰኞ በሚሊኒየም አዳራሽ ይከፈታል። አዘጋጁ “ትሬድ ኤንድ ፌይርስ አፍሪካ ሊሚትድ” (TFEA) የተሰኘውና በምስራቅ አፍሪካ አካባቢ መሰል የንግድ ትርኢቶችን በማዘጋጀት የሚታወቀው አውሮፓዊ ድርጅት ከትላንት በስቲያ ረፋድ ላይ ቦሌ በሚገኘው ጎልደን ቱሊፕ ሆቴል፣ ኤክስፖውን አስመልክቶ በሰጠው…
Read 1219 times
Published in
ዜና
· “የእርስ በርስ ግጭቶች የአገሪቱን እጣ ፈንታ አሳሳቢ አድርገውታል”· “አንድ ሚሊዮን ያህል ዜጎች ተፈናቅለዋል”· “በኦሮሚያ ክልል ዙሪያ የተስፋፋ አዳዲስ ግጭቶች የሠው ህይወት እየቀጠፉ ነው” በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሊቀመንበርነት የሚመራው “የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ”፤ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል አዋሳኞች በተቀሰቀሰውና ለወራት በዘለቀው…
Read 7085 times
Published in
ዜና
በግጭቱ ለሞቱ ዜጎች የሃዘን ቀን እንዲታወጅ ጠይቀዋልሰማያዊ ፓርቲ እና መኢአድ፤ በኦሮሚያና ሶማሌ ክልል ሰሞነኛ ግጭት፣ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍና እርዳታ ለማሰባሰብ፣ ግብረ ኃይል ማቋቋማቸውን የገለፁ ሲሆን፤ በግጭቱ ለሞቱ ኢትዮጵያውያን በሙሉ መንግስት የሃዘን ቀን እንዲያውጅ ጠይቀዋል፡፡ ፓርቲዎቹ ትናንት አርብ መስከረም 12 ቀን…
Read 4013 times
Published in
ዜና
* የቅዱስ ላሊበላ ደብርንና የደብረ ሊባኖስ ገዳምን ይጐበኛሉ* ከፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ ጋር እንደሚነጋገሩ ይጠበቃል የሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ቅዱስ ባስልዮስ ማር ቶማ ጳውሎስ ዳግማዊ፣ የፊታችን ማክሰኞ በሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ላይ ለመገኘት ከነገ በስቲያ ቀትር ላይ አዲስ አበባ የሚገቡ…
Read 3503 times
Published in
ዜና
ከመንግሥት ሰራተኞች ከ45 ሚ. ብር በላይ ተሰባሰበ በኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ የተፈናቃዮች ቁጥር 140 ሺህ መድረሱ የተገለፀ ሲሆን ተፈናቃዮችን ለመደገፍ ከኦሮሚያ የመንግስት ሰራተኞች ከ45 ሚሊዮን ብር በላይ መሰባሰቡ ታውቋል፡፡ የክልሉ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን በም/ኮሚሽነር ማዕረግ…
Read 5294 times
Published in
ዜና