ዜና
ፖሊስ የሙስና ተጠርጣሪዎችን ንብረት እያሳገደ መሆኑን ለፍ/ቤት አስረዳከሙስና ጋር በተያያዘ የ15 ኩባንያዎችና የ210 ባለስልጣናትና ባለሀብቶች ንብረት መታገዱ የታወቀ ሲሆን ትናንት በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉትን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙን ጨምሮ የታሳሪዎች ቁጥር 54 ደርሷል፡፡ ከታገዱት ኩባንያዎች መካከል…
Read 6490 times
Published in
ዜና
· ከ10 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለመጠጥ ውሃ እጥረት ተጋልጠዋል· ችግሩን ለመቋቋም 1.25 ቢ. ዶላር ያስፈልጋልባለፈው ሚያዚያ 7.8 ሚሊዮን የነበረው የድርቅ ተረጂዎች ቁጥር በአሁን ወቅት ወደ 8.5 ሚሊዮን ከፍ ማለቱን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ለአዲስ አድማስ በሰጠው መረጃ የጠቆመ…
Read 1298 times
Published in
ዜና
በቅርቡ የተደረገውን የቀን ገቢ ግብር ግመታን በመቃወም፣ አብዛኞቹ የአማራ ክልል ከተሞች በንግድ አድማ ላይ መሰንበታቸውን ምንጮች ለአዲስ አድማስ የገለጹ ሲሆን የክልሉ መንግስት አድማውን በውይይት እያስቆምኩ ነው ብሏል፡፡የአማራ ክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ም/ኃላፊ፣ አቶ ፀጋዬ በቀለ፤ በአንዳንድ የክልሉ የወረዳ ከተሞች…
Read 2165 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 August 2017 00:00
ንግድ ባንክ በበጀት ዓመቱ 31.9 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2009 በጀት ዓመት ካደረጋቸው አጠቃላይ እንቅስቃሴዎች 31.9 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱንና ከታክስ በፊት 14.6 ቢሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ፡፡ባንኩ በላከው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተገለፀው፤ በዓመቱ በተለያዩ ዘርፎች ባደረጋቸው እንቅስቃሴዎች ከወጪ ንግድ፣ ከሃዋላ፣ ከወጪ ምንዛሪ ግዥና ሌሎች አገልግሎቶች 4.5…
Read 1783 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 August 2017 00:00
አቶ በቀለ ገርባ “ከእስር ቢለቀቁ አመፅ ሊያነሳሱ ይችላሉ” በሚል ዋስትና ተከለከሉ
Written by Administrator
ቀድሞ የተከሰሱበት የሽብር ወንጀል ቀርቶ፣ በወንጀለኛ ህጉ ይከላከሉ በሚል ፍ/ቤት ብይን የሰጠባቸው የኦፌኮ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር፣ አቶ በቀለ ገርባ፣ “ከእስር ቢለቀቁ በድጋሚ አመፅ ሊያነሳሱ ይችላሉ” በሚል የዋስትና ጥያቄያቸው ውድቅ ተደረገ፡፡ በኦሮሚያ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰ ህዝባዊ አመጽ ጋር ተያይዞ በፖሊስ ቁጥጥር ስር…
Read 2447 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 August 2017 00:00
ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያውያን ስደተኞች ወደ ባህር ተጥለው መሞታቸው አሣዛኝ ሆኗል
Written by Administrator
በየመን የባህር ዳርቻ በህገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች 120 ኢትዮጵያውንና ሶማሊያውያን ሆን ተብሎ ከጀልባ ላይ ወደ ባህር ተጥለው 50 የሚደርሡ ሰዎች መሞታቸው የአለም መገናኛ ብዙሃንን መነጋጋሪያ ሆኗል፡፡ አለማቀፉ የስደተኞች ድርጅትን (IOM) ጠቅሶ ዘገባውን ያሠራጨው ሲኤንኤን ረቡዕ እለት ወደ የመን እያመራች ባለች…
Read 1210 times
Published in
ዜና