ዜና

Rate this item
(28 votes)
ፖሊስ የሙስና ተጠርጣሪዎችን ንብረት እያሳገደ መሆኑን ለፍ/ቤት አስረዳከሙስና ጋር በተያያዘ የ15 ኩባንያዎችና የ210 ባለስልጣናትና ባለሀብቶች ንብረት መታገዱ የታወቀ ሲሆን ትናንት በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉትን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙን ጨምሮ የታሳሪዎች ቁጥር 54 ደርሷል፡፡ ከታገዱት ኩባንያዎች መካከል…
Rate this item
(6 votes)
· ከ10 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለመጠጥ ውሃ እጥረት ተጋልጠዋል· ችግሩን ለመቋቋም 1.25 ቢ. ዶላር ያስፈልጋልባለፈው ሚያዚያ 7.8 ሚሊዮን የነበረው የድርቅ ተረጂዎች ቁጥር በአሁን ወቅት ወደ 8.5 ሚሊዮን ከፍ ማለቱን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ለአዲስ አድማስ በሰጠው መረጃ የጠቆመ…
Rate this item
(7 votes)
በቅርቡ የተደረገውን የቀን ገቢ ግብር ግመታን በመቃወም፣ አብዛኞቹ የአማራ ክልል ከተሞች በንግድ አድማ ላይ መሰንበታቸውን ምንጮች ለአዲስ አድማስ የገለጹ ሲሆን የክልሉ መንግስት አድማውን በውይይት እያስቆምኩ ነው ብሏል፡፡የአማራ ክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ም/ኃላፊ፣ አቶ ፀጋዬ በቀለ፤ በአንዳንድ የክልሉ የወረዳ ከተሞች…
Rate this item
(3 votes)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2009 በጀት ዓመት ካደረጋቸው አጠቃላይ እንቅስቃሴዎች 31.9 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱንና ከታክስ በፊት 14.6 ቢሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ፡፡ባንኩ በላከው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተገለፀው፤ በዓመቱ በተለያዩ ዘርፎች ባደረጋቸው እንቅስቃሴዎች ከወጪ ንግድ፣ ከሃዋላ፣ ከወጪ ምንዛሪ ግዥና ሌሎች አገልግሎቶች 4.5…
Rate this item
(7 votes)
ቀድሞ የተከሰሱበት የሽብር ወንጀል ቀርቶ፣ በወንጀለኛ ህጉ ይከላከሉ በሚል ፍ/ቤት ብይን የሰጠባቸው የኦፌኮ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር፣ አቶ በቀለ ገርባ፣ “ከእስር ቢለቀቁ በድጋሚ አመፅ ሊያነሳሱ ይችላሉ” በሚል የዋስትና ጥያቄያቸው ውድቅ ተደረገ፡፡ በኦሮሚያ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰ ህዝባዊ አመጽ ጋር ተያይዞ በፖሊስ ቁጥጥር ስር…
Rate this item
(5 votes)
በየመን የባህር ዳርቻ በህገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች 120 ኢትዮጵያውንና ሶማሊያውያን ሆን ተብሎ ከጀልባ ላይ ወደ ባህር ተጥለው 50 የሚደርሡ ሰዎች መሞታቸው የአለም መገናኛ ብዙሃንን መነጋጋሪያ ሆኗል፡፡ አለማቀፉ የስደተኞች ድርጅትን (IOM) ጠቅሶ ዘገባውን ያሠራጨው ሲኤንኤን ረቡዕ እለት ወደ የመን እያመራች ባለች…