ዜና
ሁከትና አመፅን የሚያነሳሱ ዜናዎች፣ ግጭቶችና ሙዚቃ በማዘጋጀት፣ ከኦነግ ባንዲራና ወታደሮች ጋር በማቀናበርና ወደ ውጪ በመላክ በዩቲዮብ ላይ እንዲጫን አድርገዋል የተባሉ 5 የኦሮሞ አርቲስቶችን ጨምሮ 7 ግለሰቦች ትናንት በፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ የሽብርና የወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡ በክስ…
Read 8350 times
Published in
ዜና
Sunday, 02 July 2017 00:00
ዳያስፖራዎች ሀገር ቤት ያሉ ቤተሰቦቻቸውን ወርሃዊ ወጪ የሚሸፍኑበት አሰራር ተጀመረ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከ3 ሚ. በላይ ዳያስፖራዎች፣ በዓመት እስከ 3 ቢ. ዶላር ይልካሉ ዳያስፖራዎች ሀገር ቤት ላሉ ቤተሰቦቻቸውና ዘመዶቻቸው ወርሃዊ የቤት ወጪዎች ክፍያን በቀጥታ የሚፈፅሙበት ስርአት መዘርጋቱ ተገለፀ፡፡ “ማስተር ካርድ” የተሰኘው አለማቀፍ የገንዘብ አዘዋዋሪ ድርጅትና “ክፍያ” በጋራ የጀመሩት አገልግሎት፤ የውሃ፣ የመብራትና የስልክ የመሳሰሉ…
Read 3179 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፕላን እቃ ጭነት (ካርጎ) አገልግሎት በአፍሪካ ቀዳሚ የሚያደርገውንና በዓመት እስከ አንድ ሚሊዮን ቶን ጭነት ማስተናገድ የሚችለውን የተርሚናል ማስፋፊያ ከትናንት በስቲያ አስመርቋል፡፡ ቀደም ሲል የነበረው ካርጎ ተርሚናል በየጊዜው እየጨመረ የመጣውን የጭነት አገልግሎት ፍላጎት ማሟላት እንዳልቻለ የገለፀው አየር መንገዱ፤…
Read 2292 times
Published in
ዜና
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ሲሚንቶ ለማምረት የሚያስፈልጉ መሰረታዊ ግብአቶችን የማውጣትና የማቅረቡን ሥራ ለወጣቶች እንዲያስረክቡ ያወጣውን ትዕዛዝ ካልሰረዘ፣ ዳንጎቴ የሲሚንቶ ፋብሪካውን ሊዘጋ እንደሚችል መግለፁን ብሉምበርግ የዘገበ ሲሆን መንግስት በበኩሉ፤ ከዳንጎቴ ጋር የተፈጠረ አለመግባባት እንደሌለ አስታውቆ፤ ዘገባውን ያሰራጩት “ለሆዳቸው ያደሩ ጋዜጠኞች”…
Read 11414 times
Published in
ዜና
Sunday, 25 June 2017 00:00
በጠ/ሚ ኃይለማርያም ተማፅኖ በኩዌት የታሰሩ ኢትዮጵያውያን ምህረት ተደረገላቸው ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በኩዌት በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ምህረት እንዲደረግላቸው ለሀገሪቱ መንግስት በፃፉት የተማፅኖ ደብዳቤ መሰረት ለታሳሪዎች ምህረት መደረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ለአዲስ አድማስ አስታውቋል፡፡በኩዌት እስር ቤቶች በርካታ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ምክንያቶች ታስረው እንደሚገኙ የጠቆሙት ቃል አቀባዩ አቶ…
Read 4979 times
Published in
ዜና
መንግስት ከሣኡዲ አረቢያ ለሚመለሡ ዜጎች ህጋዊ ዋስትና እንዲሰጥና ከሣኡዲ መንግስት ጋር በመደራደርም የጊዜ ገደቡን ለማርዘም ጥረት እንዲያደርግ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ጠይቋል፡፡ ‹‹ከስደት ለሚመለሱም ሆነ ለስራ እጥ ወገኖቻችን መንግስታት አስተማማኝ የስራ ዋስትና ሊሰጥ ይገባል›› በሚል መኢአድ ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ…
Read 3223 times
Published in
ዜና