ዜና

Rate this item
(2 votes)
- ጉዳዩን ወደ ፍ/ቤት ለመውሰድ ታቅዷል ከአንድ ዓመት በፊት የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት በ19 የሚዲያ ተቋማት የተመሰረተው የኢትዮጵያ ፕሬስ ካውንስል፤እስካሁን እውቅና የሚሰጠው አጥቶ መቸገሩ ተገለጸ፡፡የካውንስሉ ሊቀመንበር አቶ አማረ አረጋዊ፤የሚዲያ ካውንስሉ አስፈላጊውን መስፈርቶች አሟልቶ የተቋቋመ ቢሆንም በህጋዊነት መዝግቦ፣እውቅና የሚሰጠው የመንግስት ተቋም…
Rate this item
(15 votes)
ለጋሽ አገራት ለአደጋው ምላሽ እየሰጡ አይደለም በሃገሪቱ የድርቅ አደጋ ተረጂዎች ቁጥር ከ5.6 ሚሊዮን ወደ 77.8 ሚሊዮን ማሻቀቡን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሣ ለአዲስ አድማስ ያስታወቁ ሲሆን መንግስት እያቀረበ ካለው እርዳታ ውጭ ለጋሽ ድርጅቶች በሚፈለገው መጠን ለአደጋው ምላሽ እየሰጡ…
Rate this item
(13 votes)
7ኛው የከተሞች ፎረም ቀን በጎንደር እየተከበረ ነው የአሜሪካ መንግሥት በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ በአንድ ወር ውስጥ 4 ጊዜ ያህል በሆቴሎችና መኖሪያ ቤቶች አካባቢ የፈንጂ ጥቃት መድረሱን በመጥቀስ፤ ዜጎቹ ወደ ከተማዋ ጉዞ እንዳያደርጉ አስጠነቀቀ፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኘውን የአሜሪካ ኤምባሲ መግለጫ ጠቅሶ፤ አዣንስ…
Rate this item
(6 votes)
አስከሬኑ እስከ ሰኞ ይመጣል ተብሎ ይጠበቃልባለፈው እሁድ ሚያዚያ 15፣በሚኖርበት አሜሪካ፣ዳላስ፣ በሆስፒታል ውስጥ ህይወቱ ያለፈው አንጋፋው የህግ ባለሙያና የፖለቲካ ሊቅ አሰፋ ጫቦ አስከሬን፣በቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባና የቀብር ሥነ ስርአቱም በትውልድ አካባቢው አሊያም በአዲስ አበባ እንደሚፈፀም ቤተሰቦቹ ለአዲስ አድማስ…
Rate this item
(4 votes)
“ጋዜጠኞች እንደ ዘንድሮ በዓለም ላይ በደልና ጭቆና ደርሶባቸው አያውቅም”ጋዜጠኞችና መገናኛ ብዙኃን እንደ ዘንድሮ በዓለም ላይ ጭቆናና በደል ደርሶባቸው እንደማያውቅ የገለጸው ድንበር የለሹ የጋዜጠኞች ቡድን፤በፕሬስ ነፃነት ኢትዮጵያን ከ180 የዓለም ሀገራት በ150ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧታል፡፡ በየዓመቱ የዓለም አገራት የጋዜጠኞችና የመገናኛ ብዙኃን ይዞታን…
Rate this item
(6 votes)
በድንገተኛ የልብ ህመም ህይወታቸው ያለፈው የሥነ ህዋ ሣይንስ ተመራማሪውና የኢትዮጵያ የህዋ ሳይንስ ማህበር መስራች የነበሩት ዶ/ር ለገሠ ወትሮ፣የቀብር ሥነ ስርዓት ትናንት በአዲስ አበባ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን ተፈፅሟል፡፡በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፊዚክስ ትምህርት ክፍል መምህርና የሥነ ህዋ ሣይንስ ተመራማሪ የነበሩት ዶ/ር…