ዜና
- “የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቶኝ ነው ሥራ የጀመርኩት” (ባለሃብት)- “የግንባታ ፈቃድ ሳያገኙ ነው መገጣጠሚያውን የገነቡት” (ወረዳው)ኒግማ አግሮ ኢንዱስትሪ የተባለው የመኪና መገጣጠሚያ ኩባንያና የጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 10 መስተዳደር በህገወጥ ግንባታ ጉዳይ እየተወዛገቡ ነው፡፡ ወረዳው ባለፈው ሰኞ ኩባንያውን በግሬደር ማፍረስ መጀመሩን ለማወቅ ተችሏል፡፡…
Read 2828 times
Published in
ዜና
በመጪው የካቲት 23 የሚከበረውን 120ኛ ዓመት የአድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ፣ ባለፈው ሰኞ 12 የእግር ተጓዦች ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ አድዋ መገስገስ የጀመሩ ሲሆን ከትናንት በስቲያ ደብረብርሃን መድረሳቸውን ተናግረዋል፡፡ “ጉዞ አድዋ” በሚል ስያሜ በየዓመቱ ወደ አድዋ የሚደረገው ጉዞ፣ዘንድሮ ለሦስተኛ ጊዜ…
Read 1987 times
Published in
ዜና
ሮተሪ ክለብ በአዲስ አበባ የተቋቋመበትን የ25ኛ ዓመት በዓል ዛሬ ያከብራል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥናትና ምርምር ማዕከል በሚከበረው በዚሁ በዓል ላይ የክለቡ አባላት፣ በጐ ፈቃደኞችና ታዋቂ ሰዎች ይገኙበታል ተብሏል፡፡ እ.ኤ.አ ፌቡራሪ 23 ቀን 1905 ዓ.ም በቺካጐ የተቋቋመው ሮተሪ ክለብ፤ በአሁኑ ወቅት…
Read 1786 times
Published in
ዜና
“ማስተር ፕላኑን ህዝቡ እንደማይቀበለው ተረጋግጧል” - ኦህዴድ ማስተር ፕላኑ ተግባራዊ እንዳይሆን የተሰረዘው ህዝቡ እንደማይቀበለው በውይይት በመረጋገጡ መሆኑን የኦህዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ ፅ/ቤት የገለፀ ሲሆን ተቃዋሚዎች በበኩላቸው፤ ማስተር ፕላኑ መሰረዝ ያለበት በም/ቤት እንጂ በፓርቲ ውሳኔ አይደለም ብለዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልልን የሚያስተዳድረው የኦህዴድ ማዕከላዊ…
Read 5894 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 January 2016 09:59
ከአገሪቱ የሚዲያ ተቋማት ግማሽ ያህሉ በመገናኛ ብዙሃን ም/ቤት ምስረታ አልተገኙም
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከአገሪቱ የሚዲያ ተቋማት ግማሽ ያህሉ በመገናኛ ብዙኃን ም/ቤት ምስረታ ላይ ያልተሳተፉ ሲሆን ከክልል የመንግስት መገናኛ ብዙኃን አንዱ ብቻ ነው የተሳተፈው፡፡ ሁለት የጋዜጠኛ ማህበራትም በምስረታው ያልተሳተፉ ሲሆን አንደኛው ማህበር “ለብዙ ዓመት የደከምንበትን አጀንዳ ተነጥቀናል” ሲል ቅሬታ አሰምቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የጋዜጠኞች ህብረት…
Read 4675 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 January 2016 09:58
አለማቀፉ ማህበረሰብ ለድርቁ እርዳታ እንዲለግስ “ሴቭ ዘ ችልድረን” ጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኢሊኖ ምክንያት በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ አሰቃቂ ገጽታን እየተላበሰ መምጣቱን በመጠቆም አለማቀፍ ማህበረሰብ የእርዳታ እጁን እንዲዘረጋ “ሴፍ ዘ ችልድረን” የተሰኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት ጥሪ አቀረበ፡፡ የህፃናት አድን ድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ድርቁ በተከሰተባቸው አፋርና አማራ ክልሎች ለሁለት ቀናት ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን መንግስት…
Read 1857 times
Published in
ዜና