ዜና

Rate this item
(5 votes)
በንግድ ትርኢትና የተለያዩ ገጽታዎች ባሏቸው የመዝናኛ ዝግጅቶች ለ12 ቀናት የሚካሄደው “ሚሊኒየም የገና ገጸ በረከት” ፌስቲቫልና ኤክስፖ በመጪው ሳምንት ቅዳሜ ይከፈታል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበርም በቀጣዮቹ 12 ቀናት፣ የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚያከብር የፌስቲቫሉ አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ዳዊት ውብሸት…
Rate this item
(42 votes)
• 10.12 ሚሊዮን ለረሃብ አደጋ የተጋለጡ ተረጂዎች• 7.9 ሚሊዮን ከጥር እስከ ሰኔ ድረስ ድጋፍ የሚሹ ችግረኞች በድርቅ ሳቢያ ለረሃብ የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያን ከአስር ሚሊዮን በላይ እንደሆነ በመጥቀስ በይፋ የእርዳታ ጥሪ የቀረበ ሲሆን፤ የተረጂዎች ጠቅላላ ቁጥር 18 ሚሊዮን እንደደረሰ ተገለፀ፡፡ የድርቁ አደጋ…
Rate this item
(44 votes)
- በኦሮሚያና በጐንደር የደረሱ ጉዳቶች በገለልተኛ አካል እንዲጣራ አሳስበዋል- “ከህዝቡ ጋር መግባባት ሳይፈጠር ማስተር ፕላኑ አይተገበርም” የክልሉ ፕሬዚዳንት ከማስተር ፕላኑ ጋር በተያያዘ የሚነሱ ጥያቄዎችን መንግስት እያስተናገደ ያለበው አግባብ ትክክል አለመሆኑን የገለፁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ በኦሮሚያ ከተፈጠረው ተቃውሞ እንዲሁም፣ በጐንደር ማረሚያ ቤት…
Rate this item
(16 votes)
የግብጽ የመስኖ ሚኒስትር ሆሳም ሞጋዚ ኢትዮጵያ በመገንባት ላይ ያለችውን አወዛጋቢውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ በተመለከተ አለማቀፍ ሽምግልናን እንደአማራጭ ለመውሰድ ጊዜው ገና ነው ማለታቸውን አሃራም ኦንላይን የተባለው የአገሪቱ ድረገጽ ዘገበ፡፡ግብጽ የግድቡ መሰራት ወደተፋሰሱ አገራት የሚደርሰውን የውሃ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሰዋል በሚል ስጋቷን…
Rate this item
(8 votes)
የተሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት ዓላማ እየዋለ አይደለም የሚል ጥቆማ ደርሶናል (ኤጀንሲው) የኩላሊት እጥበት በጐ አድራጐት ድርጅት የዳሽንና የንግድ ባንክ ሂሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ማገዱን የበጐ አድራጐት ድርጅቶች ማህበራት ኤጀንሲ ጠቁሞ የባንክ ሂሳቦቹ የታገዱት የተሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት ዓላማ እየዋለ አይደለም የሚል ጥቆማ ስለደረሰን ለማጣራት…
Rate this item
(12 votes)
ፀረ ሙስና ኮሚሽን፤ ጉዳዩ እኔ ጋ አልደረሰም ብሏል ለኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) 50ኛ ዓመት በዓል ማድመቂያ የተመደበው 9 ሚሊዮን ብር፤ ሰሞኑን በትችት ሲያወዛግብ የሰነበተ ሲሆን፤ ገንዘቡ ወደ 3 ሚሊዮን ብር መቀነሱ ታወቀ፡፡ ከኢቢሲ ጋር የ9 ሚ. ብር ውል የተፈራረመው የአቶ…