ዜና
Saturday, 05 December 2015 08:55
መንግሥት፣ ማስተር ፕላኑን ካልሰረዘ፣ ሰላማዊ ሰልፍ እጠራለሁ” - ኦፌኮ
Written by Administrator
“ማስተር ፕላኑ ልማትን ያሻሽላል፤ በረብሻ የተሳተፉ ይከሰሳሉ” - መንግሥት “የአዲስ አበባና የፊኒፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን ማስተር ፕላን” ላይ፣ ሰሞኑን በበርካታ የኦሮሚያ ከተሞች በተቀሰቀሰው ተቃውሞ፣ ከፖሊስ ጋር ግጭት ተፈጥሮ፣ ሶስት ሰዎች የሞቱ ሲሆን፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ መንግስትን ተጠያቂ አድርጓል፡፡ የክልሉ…
Read 12763 times
Published in
ዜና
በአዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ መብራት ለሀያ ሰዓታት ያህል በመቋረጡ ምክንያት በፅኑ ህክምና ክፍል (ICU) ውስጥ የነበሩ ሦስት ህሙማን ለሞት ተዳረጉ፡፡ ህዳር 20 ምሽት ላይ ለ20 ሰዓታት መብራት ተቋርጦ በመቆየቱና የሆስፒታሉ ጀነሬተር ተበላሽቶ በመቀመጡ የተነሳ በፅኑ ህክምና ክፍል የነበሩ አንዲት…
Read 5013 times
Published in
ዜና
የፍ/ቤት ክርክሩ ከ3 ዓመት በላይ ፈጅቷል የሽሬ እንዳሥላሴ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የነበሩት አቡነ ሚካኤል፤ በነሐሴ ወር 2003 ዓ.ም ከሞቱ በኋላ ነው፤ “የሊቀ ጳጳሱ ልጅ ነኝ” የሚል የወራሽነት አቤቱታ ለፍ/ቤት የቀረበው፡፡“የሟች ልጅ ነኝ” የሚል አቤቱታ ያቀረቡት አቶ ዮሐንስ ተክለሚካኤል፤ ጳጳሱ…
Read 6398 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 December 2015 08:50
በአዲስ አበባ በ41 ሺህ ብር የሆቴል ዕዳ የተያዙት የኬንያ ብሔራዊ ቡድን መሪ ተለቀቁ
Written by Administrator
ከቡድኑ ጋር ወደ አገራቸው እንዳይመለሱ፣ ፓስፖርታቸውን ተነጥቀው ነበር በሴካፋ ዋንጫ ለመሳተፍ ወደ ኢትዮጵያ የመጣውን የኬንያ ብሄራዊ ቡድን ልኡካን የመሩት የክለቡ ማናጀር ዊሊስ ዋሊያውላ፤ ስድስት የቡድኑ ልኡክ አባላት ለአስር ቀናት አርፈውበት ለቆዩት “እንዳለ እና ቤተሰቡ ቸርቺል ሆቴል መከፈል የነበረበትን 41 ሺህ…
Read 4019 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 December 2015 08:48
የኢትዮ-ጅቡቲን የሃዲድ መስመር የሚገነባው ኩባንያ በስርቆት 20ሚ. ብር አጣሁ አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
- 1500 ጥበቃዎች ተመድበዋል- ለጥበቃ በወር 3ሚ. ብር ያወጣል የኢትዮ - ጅቡቲ የሃዲድ መስመርን የሚዘረጋው ቻይና ኩባንያ ከስርቆት ጋር በተያያዘ 20 ሚሊዮን ብር ገደማ ኪሳራ እንደደረሰበት የታወቀ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ስርቆቱን ለመከላከል ከ1500 በላይ ጥበቃዎች በሀዲድ መስመሩ ላይ ተመድበዋል፡፡ የቻይናው…
Read 3935 times
Published in
ዜና
ሌሎች ሶስት የቀድሞ ኃላፊዎችም በቁጥጥር ስር ውለዋል የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ስራ አስኪያጅ አቶ ኤፍሬም ደሳለኝን ጨምሮ ሶስት የድርጅቱ የቀድሞ ኃላፊዎችና አንድ ማንነታቸው ያልተጠቀሰ ግለሰብ፣ በከባድ ሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ባለፈው ማክሰኞ በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን ሥራ አስኪያጁ ክስ እንደተመሰረተባቸው የፀረ…
Read 1791 times
Published in
ዜና