ዜና
Saturday, 12 December 2015 10:21
በድርቁ ሳቢያ በሞያሌ ከተማ የአተት ወረርሽኝ ተቀስቅሷል
Written by መታሰቢያ ካሳዬ እና አለማየሁ አንበሴ
ከድርቁ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያና የኬንያ አዋሳኝ ከተማ በሆነችው ሞያሌ ከተማ፣ የአተት ወረርሽኝ ተከስቶ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ ወደ 90 ገደማ የሚሆኑ በበሽታው ተይዘው ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ለአዲስ አድማስ አስታውቋል፡፡ በከተማው በአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት (አተት) ተይዘው በጤና ተቋማት…
Read 2107 times
Published in
ዜና
ኢትዮ ቴሌኮም፤ በ“አፍሪካ ቴሌኮም ሊደርሺፕ አዋርድ” በአራት ዘርፎች የአመቱ ምርጥ ተብሎ መሸለሙን አስታወቀ፡፡ የዓመቱ ምርጥ ቴሌኮም ኦፕሬተር፣ የአመቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ፣ ለሰው ሀይል አስተዳደር ትኩረት የሰጠ ምርጥ ዋና ስራ አስፈፃሚና አለም አቀፍ ቀጣይነት ያለው ስራ አመራር የተገበረ ተቋም በሚሉ ዘርፎች…
Read 1194 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 December 2015 10:17
በአንዋር መስጊድ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ በ5 ሰዎች ላይ ከባድና በ19ኙ ላይ ቀላል ጉዳት ደረሰ
Written by Administrator
• ፖሊስ አደጋውን እያጣራሁ ነው ብሏልበትላንትናው ዕለት በታላቁ አንዋር መስጊድ በደረሰ የቦንብ ፍንዳታ በ5 ሰዎች ላይ ከባድ የመቁሰል አደጋ ሲደርስ በ19 ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት መድረሱ ታውቋል፡፡ ፖሊስ ቦንቡን የወረወረውን ግለሰብ ለመያዝ ክትትል እያደረገመሆኑን አስታውቋል፡፡የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሃላፊ ሚኒስቴር…
Read 2206 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 December 2015 08:55
መንግሥት፣ ማስተር ፕላኑን ካልሰረዘ፣ ሰላማዊ ሰልፍ እጠራለሁ” - ኦፌኮ
Written by Administrator
“ማስተር ፕላኑ ልማትን ያሻሽላል፤ በረብሻ የተሳተፉ ይከሰሳሉ” - መንግሥት “የአዲስ አበባና የፊኒፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን ማስተር ፕላን” ላይ፣ ሰሞኑን በበርካታ የኦሮሚያ ከተሞች በተቀሰቀሰው ተቃውሞ፣ ከፖሊስ ጋር ግጭት ተፈጥሮ፣ ሶስት ሰዎች የሞቱ ሲሆን፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ መንግስትን ተጠያቂ አድርጓል፡፡ የክልሉ…
Read 12774 times
Published in
ዜና
በአዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ መብራት ለሀያ ሰዓታት ያህል በመቋረጡ ምክንያት በፅኑ ህክምና ክፍል (ICU) ውስጥ የነበሩ ሦስት ህሙማን ለሞት ተዳረጉ፡፡ ህዳር 20 ምሽት ላይ ለ20 ሰዓታት መብራት ተቋርጦ በመቆየቱና የሆስፒታሉ ጀነሬተር ተበላሽቶ በመቀመጡ የተነሳ በፅኑ ህክምና ክፍል የነበሩ አንዲት…
Read 5024 times
Published in
ዜና
የፍ/ቤት ክርክሩ ከ3 ዓመት በላይ ፈጅቷል የሽሬ እንዳሥላሴ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የነበሩት አቡነ ሚካኤል፤ በነሐሴ ወር 2003 ዓ.ም ከሞቱ በኋላ ነው፤ “የሊቀ ጳጳሱ ልጅ ነኝ” የሚል የወራሽነት አቤቱታ ለፍ/ቤት የቀረበው፡፡“የሟች ልጅ ነኝ” የሚል አቤቱታ ያቀረቡት አቶ ዮሐንስ ተክለሚካኤል፤ ጳጳሱ…
Read 6405 times
Published in
ዜና