ዜና
Saturday, 14 November 2015 09:28
በዓመት 200 ሚ. ሊትር ያመርታል የተባለው ዳሸን ቢራ ፋብሪካ ነገ ይመረቃል
Written by መንግሥቱ አበበ
ግንባታው 2.6 ቢሊዮን ብር ፈጅቷል፤ በሰዓት 90 ሺህ ሊትር ቢራ ያመርታል ዳሸን ቢራ ፋብሪካ በደብረብርሃን ከተማ አካባቢ ያሰራውና እጅግ ዘመናዊ እንደሆነ የተነገረለት ቢራ ፋብሪካ ነገ ይመረቃል፡፡በዓለም የቢራ ጠመቃ ታሪክ የዚህ አይነት ፋብሪካ በቤልጂየም ብቻ እንደሚገኝ የጠቀሱት የዳሸን ቢራ ፋብሪካ ምክትል…
Read 2866 times
Published in
ዜና
የቢዝነስ ፈጠራ ላይ ያተኩራል የ1. ሚሊዮን ብር ሽልማት የሚያስገኝ “እርካብ” የተሰኘ የቢዝነስ ፈጠራ ሾው በኢቢሲ - 1 በቅርብ ሊጀመር ነው፡፡ ፕሮግራሙ በየሳምንቱ እሁድ ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ የሚቀርብ ሲሆን ዓላማውም በአገራችን አዲስ ዓይነት የመዝናኛ አማራጭ ከማምጣት ጎን ለጎን፣ እንዴት ሥራ…
Read 2515 times
Published in
ዜና
አቢሲንያ ባንክ ዛሬ 19ኛውን የባለ አክሲዮኖች ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ በሒልተን ሆቴል እያካሄደ ሲሆን ባለፈው የበጀት ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ፤ ከታክስ በፊት 373.96 ሚሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱንና መቶ ብር ዋጋ ያለው አንድ አክሲዮን 27.84 በመቶ የትርፍ ክፍያ እንዳገኘ የባንኩ የቦርድ ሊቀመንበር ገልፀዋል፡፡የቦርዱ…
Read 2710 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 November 2015 09:25
“Crumbs” ፊልም ትላንት በአዲስ አበባ ተመረቀ ዳንኤል ታደሰ (ጋጋኖ) ለትወና 125ሺ ብር ተከፍሎታል
Written by Administrator
በስፔናዊው ሚጌል ሊያንሶ ተፅፎ የተዘጋጀውና ከ60 በላይ በሚሆኑ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫሎች ላይ ተሳትፎ፣ 10 ሽልማቶችን ያሸነፈው “Crumbs” (ስብርባሪ) የተሰኘው ሳይንሳዊ ልብወለድ ፊልም፤ ትላንት ምሽት በአቤል ሲኒማ ተመረቀ፡፡ ከዓለም ጦርነቶች ፍፃሜ በኋላ ምን ሊፈጠር እንደሚችል በሚያመለክተው በዚህ ፊልም ላይ ዳንኤል…
Read 2240 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 November 2015 09:24
ኢ - መደበኛ በሆኑ የስራ መስኮች መሰማራት ውጤታማ ያደርጋል ተባለ
Written by ማህሌት ኪ/ወልድ እና አለማየሁ አንበሴ
ከመደበኛ የትምህርት ስልጠና በተለየ እንደ ቧንቧ ሥራ ባሉ ኢ-መደበኛ የስራ መስኮች ላይ መሰማራት ውጤታማ ያደርጋል ሲል “ኮንሰርን ወርልድ ዋይድ ኢትዮጵያ” የተባለው ድርጅት ገለፀ፡፡ ከአዲስ ከተማ፣ ቂርቆስና ልደታ ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ከ670 በላይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎችን አሰልጥኖ ወደ…
Read 2162 times
Published in
ዜና
“ዲሞክራሲያዊ ውይይት ከሌለ አገሪቱ እንደአገር አትቀጥልም” ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ “ከጋዜጠኞች የሚሰነዘርብኝን ትችት አልፈራም፤ ነጻ ሚዲያ ለዲሞክራሲ ግንባታው ሂደትና ለልማት እጅግ ወሳኝ ነገር ነው” ሲሉ መናገራቸውን ቢቢሲ ትናንት ዘገበ፡፡“ፍጹም እንዳልሆንን እናውቃለን፤ በመሆኑም ከማንኛውም ጋዜጠኛ የሚቀርብብንን ትችት ለመቀበል ዝግጁ ነን”…
Read 7554 times
Published in
ዜና