ዜና
የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት አዲስ የኤሌክትሮኒክስ ፓስፖርትን ይፋ አደረገ ፡፡ አዲሱ ፓስፖርት ደህንነቱ የተጠበቀ እና በሀገር ዉስጥ የሚመረት ነዉ ተብሏል፡፡ ፓስፖርቱ በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኘዉ የለሚ ኢንደስትሪያል ፓርክ የሚመረት ሲሆን ጥራቱ አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ስለመሆኑም ተነግሯል፡፡ በፓስፖርቱ ገፆች ላይ…
Read 670 times
Published in
ዜና
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ አየር ኃይል የተሰራችው የስልጠና አውሮፕላኗ የመጀመሪያ የሙከራ በረራዋን በስኬት ማጠናቀቋን የአየር ኃይሉ ምክትል አዛዥ ለአቭየሽን ከባድ ጥገና ማዕከል ኮ/ል መሰረት ጌታቸው ገልፀዋል፡፡ አውሮፕላኗ ለበረራ ማሰልጠኛ እና ለሌሎች አገልግሎት መዋል የምትችል መሆኑን ያስታወቁት ኮ/ል መሰረት ፤ አውሮፕላኗ የተሰጣትን ግዳጅ በብቃት…
Read 742 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 February 2025 21:05
የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድዖ ድርጅት የገንዘብ ድጋፍ መቋረጥ የሃብት ክፍተት መፍጠሩ ተገለጸ
Written by Administrator
በቅርቡ የአሜሪካ ዓለምአቀፍ ተራድዖ ድርጅት (ዩኤ.ስኤ.አይ.ዲ) የገንዘብ ድጋፍ ማቋረጡን ተከትሎ፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በሚያደርጓቸው እንቅስቃሴዎች ላይ የሃብት ክፍተት መፍጠሩ ተነገረ፡፡ ችግሩን ለመፍታት መንግሥት አስፈላጊ እርምጃዎችን እንዲወስድ ተጠይቋል።ይህ የተነገረው የኢትዮጵያ ሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ባለፈው ረቡዕ የካቲት 5 ቀን 2017…
Read 1286 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 February 2025 21:06
በአማራ ክልል የትምህርት ዘርፉ ዕድገት ከዜሮ በታች እንደሆነ ተገለጸ
Written by Administrator
59.8 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጪ ሆነዋል በአማራ ክልል በ2016 በጀት ዓመት የትምህርት ዘርፉ ዕድገት ከዜሮ በታች እንደሆነ የገለጹት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ፤የትምህርት ዘርፉ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰበት ተናግረዋል፡፡ የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ…
Read 929 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ይሳቅ ወልዳይ በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ለእስር እንደተዳረጉ ተጠቆመ። ፓርቲው ከመንግሥት የሚደርስበት ጫና ከጊዜ ወደ ጊዜ እየበረታ መምጣቱንም ገልጿል።ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባሉ አቶ ይሳቅ የታሰሩት ሐሙስ የካቲት 6 ቀን 2017 ዓ.ም.…
Read 1273 times
Published in
ዜና
Thursday, 13 February 2025 20:47
ሩሲያና ዩክሬን በአፋጣኝ ድርድር ለመጀመር መስማማታቸውን ትራምፕ አስታወቁ
Written by Administrator
• ፕሬዚዳንት ትራምፕና ፑቲን በሳኡዲ ተገናኝተው ሊወያዩ ነው የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በሩሲያና ዩክሬን መካከል ጦርነቱ ቆሞ በአፋጣኝ ድርድር እንዲጀመር ሁለቱም አገራት መስማማታቸውን አስታወቁ፡፡ ትራምፕ ከሰሞኑ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ባደረጉት የ1 ሰዓት ከ30 ደቂቃ የስልክ ንግግር፤ ለሦስት አመት…
Read 927 times
Published in
ዜና