ዜና
አሸናፊዎቹ በጄኔቫ በሚካሄደው ውድድር ላይ ይሳተፋሉ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከሲያትል አካዳሚ ጋር በመተባበር፣ ‘’AI for Good Youth Challege Ethiopia’’ በሚል መሪ ቃል፣ በቴክኖሎጂ ፈጠራ ተሰጥኦ ያላቸው ከመጀመሪያ ደረጃ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ በመማር ላይ የሚገኙ ሕፃናትና ወጣቶችን ያካተተ ውድድር ተካሂዷል። በውድድሩ…
Read 1128 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 March 2025 20:49
በመስቀል አደባባይ ለሚከናወነው የኢፍጣር ፕሮግራም የተወሰኑ መንገዶች እንደሚዘጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ!
Written by Administrator
ይኸውም ነገ መጋቢት 7 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የሚከናወነውን የኢፍጣር ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ፦???? ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ )???? ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ሲሆን ከባድ ተሽከርካሪ አጎና ላይ ) ????…
Read 1155 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 March 2025 20:47
ጀነራል ታደሰ ወረደ፤ ከመንግሥትም ጋር ይሁን ከሌላ ወገን ጋር ወደ ግጭት የሚያስገባ ነገር እንደሌለ ገለጹ
Written by Administrator
"ወታደራዊ ሃይልን ወደ ስልጣን የማምጣት ጉዳይ አይታሰብም"የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ፤ ከፌደራል መንግስትም ጋር ይሁን ከሌላ አካል ጋር ወደ ግጭት የሚያስገባ ነገር እንደሌለ አስታወቁ፡፡“በምንም መልኩ በውስጣችን የሚፈጠር ግጭትና ጦርነት አይኖርም፣ የውስጥ ግጭት ይፈጠራል የሚለው ጉዳይ…
Read 761 times
Published in
ዜና
በትግራይ የሕወሓት አንደኛው አንጃ ለራሱ ጥቅም ሲል እየፈጠራቸው ያሉ ድርጊቶች ተገቢነት የሌላቸውና ህዝብን ችግር ውስጥ የሚከቱ በመሆናቸው በጊዜ መቆም እንዳለባቸው የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሔ አሳስበዋል፡፡ በፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረት ሁሉንም አካታች የሆነ አስተዳደር በክልሉ መተግበር እንዳለበት የገለጹት ሊቀመንበሩ፤…
Read 706 times
Published in
ዜና
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፤ “በትግራይ ክልል የሚፈጠረው ችግር ኢትዮጵያን የማተራመስ አቅም አለው” በማለት ተናግረዋል። ፕሬዚዳንቱ የፌደራል መንግሥቱ ለጊዜያዊ አስተዳደሩ ደጋፍ መስጠት አለበት ብለዋል፡፡ ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት አቶ ጌታቸው ረዳ፤ የትግራይ ክልልን ወቅታዊ…
Read 927 times
Published in
ዜና
Thursday, 13 March 2025 20:34
"የውድድሩ ዓላማ ወጣቶች በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላቸውን ክህሎት ማዳበርና ማበረታታት ነው"
Written by Administrator
የአፍሪካ ወጣቶች የሮቦቲክስ ፈጠራ ችሎታቸውን የሚያሳዩበት 3ኛው የአፍሪካ ሮቦቲክስ ሻምፒዮንሺፕ ውድድር ዛሬ በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ተከፍቷል። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ባይሳ በዳዳ በመክፈቻው ላይ ባደረጉት ንግግር፤ "የአፍሪካ ሮቦቲክስ ሻምፒዮንሺፕ ውድድር ኢትዮጵያን ከድህነት ለማላቀቅ፣ ታዳጊዎችን በቴክኖሎጂ ለማብቃት…
Read 675 times
Published in
ዜና