ዜና
በዘንድሮው ክረምት ሦስት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ 14 ሰዎች በውሃ አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን ባለፈው ዓመት ክረምት ከደረሰው አደጋ በእጥፍ ጨምሯል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ባለሙያ አቶ ኪዳነ አብርሃ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤…
Read 3109 times
Published in
ዜና
በመጪው ጥቅምት የ70ኛ አመት የምስረታ በዓሉን የሚያከብረው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፤ ኢትዮጵያና የቀድሞው የአገሪቱ መሪ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ በድርጅቱ መስራች አባልነት ያበረከቱትን አስተዋጽኦ የሚዘክርና የበዓሉ አካል የሆነ ልዩ ፕሮግራም ማካሄዱን ታዲያስ መጽሄት ዘገበ፡፡ኒውዮርክ ሲቲ ውስጥ በሚገኘው የተመድ ዋና ጽህፈት ቤት ከትናንት…
Read 4871 times
Published in
ዜና
Monday, 24 August 2015 09:19
ቤተ ክርስቲያኒቱ ሙሰኛ ሓላፊዎችን አሳልፋ እንደምትሰጥ ፓትርያርኩ ተናገሩ
Written by Administrator
“በካህናትና ሠራተኞች ስም የሚደረግ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ተቀባይነት የለውም” በቤተ ክርስቲያኒቱ ሀብት፣ ዘረፋ እና ምዝበራ ጥፋታቸው የተረጋገጠባቸው የአድባራት እና የሀገረ ስብከት ሙሰኛ ሓላፊዎች ለሕግ ተጠያቂነት ተላልፈው እንደሚሰጡ፣ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ተናገሩ፡፡የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ምንጮች እንደጠቆሙት፣ ፓትርያርኩ ይህን የማረጋገጫ ቃል…
Read 1948 times
Published in
ዜና
ከ400 በላይ የአገር ውስጥና የውጭ ሀገራት ተሣታፊዎች የሚካፈሉበትና ከ500ሺ በላይ ሰዎች ይጐበኙታል ተብሎ የሚጠበቀው “አበሻ አዲስ አመት ኤክስፖ 2008” ዛሬ ይከፈታል፡፡ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ቴዎድሮስ አድሃኖምን ጨምሮ ሌሎች ታላላቅ የመንግስት ባለስልጣናት በእንግድነት ይገኙበታል በተባለው በዚህ…
Read 2352 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኛ ነው ተብሏል ከአዲስ አበባው ቦሌ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ ወደ ስዊድን ስቶክሆልም በመብረር ትናንት ማለዳ አርላንዳ አውሮፕላን ማረፊያ በደረሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን የእቃ መጫኛ ክፍል ውስጥ ተደብቆ የተጓዘው ኢትዮጵያዊ ጥገኝነት መጠየቁን ቢቢሲ ዘገበ፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ…
Read 6153 times
Published in
ዜና
ማንኛውንም ከብት ያለ ንግድ ፈቃድ መሸጥ አይቻልምበአዲስ አበባ የዳልጋ ከብት ግብይት ከትላንት ጀምሮ በደረሰኝ እንዲካሄድ የተወሰነ ሲሆን ማንኛውም የቁም እንስሳት የንግድ ግብይት ያለ ንግድ ፈቃድ ማከናወን እንደማይቻልም የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የከብት ግብይቱ የሚካሄደው በ5 የገበያ ማእከላት፡- በጉለሌ፣ የካ…
Read 4534 times
Published in
ዜና