ዜና
Saturday, 18 July 2015 11:16
በግል የበረራ አገልግሎት ላይ የተቀመጠው የወንበር ገደብ እንዲነሳ ተጠየቀ
Written by Administrator
ፎከር - 50 ለመጨረሻ ጊዜ የተመረተው ከ20 ዓመት በፊት ነው በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች፤ ከ50 ሰው በላይ እንዳያጓጉዙ የተጣለባቸው ገደብ ሊያሰራቸው እንዳልቻለ ጠቁመው ገደቡ እንዲነሳላቸው ጠየቁ፡፡ የበረራ አገልግሎት ሰጪዎቹ፤ ከዚህ ቀደም የወንበር ገደቡን ጨምሮ የጋራዥ ቦታና ሌሎች በዘርፉ…
Read 4515 times
Published in
ዜና
• ስጋት ከተጋረጠባቸው 14 ሀገራት ውስጥ ተካታለች• ሴኔጋል፣ ታንዛኒያ፣ ኡጋንዳ፣ሞዛምቢክ በዕዳ ተዘፍቀዋል የውጪ ብድር እዳ ኢኮኖሚያቸውን ሊፈታተን ይችላል የሚል ስጋት ከተጋረጠባቸው 14 የአለም አገራት ኢትዮጵያ አንዷ መሆኗን ዘ ጋርዲያን የአለም ባንክን ሪፖርት ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ በአሁን ወቅት ኢትዮጵያ ከፍተኛ የብድር እዳ…
Read 7220 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ3ኛው ዓለም አቀፍ ፋይናንስ ለልማት ኮንፈረንስ ላይ ለመካፈል ለመጡ ንግዶች የአገር ውስጥ ጉብኝት ልዩ ፓኬጅ አዘጋጅቶ የቱሪስት መስህብ የሆኑ ስፍራዎችን እንዲጎበኙ እያደረገ ነው፡፡ አየር መንገዱ ፓኬጁን ያዘጋጀው ዩኔስኮ እውቅና ሰጥቷቸው በዓለም ቅርስነት የመዘገባቸውንና የአውሮፓ የቱሪዝምና ንግድ ም/ቤት…
Read 10788 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 July 2015 10:19
መድረክና ሰማያዊ፤ በአባሎቻችን ላይ ግድያና እስር እየተፈፀመ ነው ሲሉ አማረሩ
Written by Administrator
ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከግንቦቱ ምርጫ በኋላ አባሎቻቸውና ደጋፊዎቻቸው ላይ ግድያ፣ እስራትና እንግልት እየተፈፀመባቸው መሆኑን የገለፁ ሲሆን መድረክ 5 አባሎቹ እንደተገደሉበት ስታውቋል። ሰማያዊ ፓርቲም በአባላቱ ላይ እየተፈፀመ ነው ያለው ግድያ፣ እስርና እንግልት በአስቸኳይ እንዲቆም ሰሞኑን ጠይቋል፡፡ ድረክ በሰጠው በመግለጫ፤ በደቡብና በኦሮሚያ ክልሎች…
Read 2734 times
Published in
ዜና
ከአፍሪካ 7ኛ ደረጃ ተሰጥቷታል (አፍሪካን ክራድል) ኢትዮጵያ በዓለም የሀብት ደረጃ ከ184 ሃገራት 171ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠች ሲሆን የመንግስት ሚኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት “አፍሪካን ክራድል” የተሰኘ ድረገፅን ጠቅሶ ከአፍሪካ 10 ሀብታም ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ በ7ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች ብሏል። የዓለም የሃብት ደረጃ…
Read 12613 times
Published in
ዜና
አትሌት ሃይሌ ገብረ ስላሴ በኬንያ ሰላምን ለማስፈን ታስቦ በተዘጋጀውና በአጠቃላይ 800 ኪሎ ሜትሮችን በሚሸፍነው የሰላም ጉዞ የተሰኘ የታዋቂ አትሌቶች የእግር ጉዞ ላይ እንደሚሳተፍ ዘ ጋርዲያን ረቡዕ ዘገበ፡፡“የዜጎች መገደልና ከመኖሪያ ቤታቸው መፈናቀል በሁላችንም ልብ ውስጥ ጥልቅ ሃዘን የሚፈጥር ነገር ነው” ሲል…
Read 2125 times
Published in
ዜና