ዜና
Saturday, 06 June 2015 13:53
ሸራተን ሆቴልን ለ21 ዓመታት በስራ አስኪያጅነት ያገለገሉት ፈረንሳዊው ሥራ አስኪያጅ አረፉ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በኑዛዜያቸው መሠረት ኢትዮጵያ ውስጥ ይቀበራሉ ሸራተን አዲስ ሆቴል ከተከፈተ ጀምሮ ላለፉት 21 ዓመታት በዋና ሥራ አስኪያጅነት ያገለገሉት ፈረንሳዊው ሚስተር ዣን ፔሪ ማኒጎፍ ባደረባቸው ህመም በዋሺንግተን ሆስፒታል ህክምና ሲደረግላቸው ቆይተው በ65 ዓመታቸው ከትላንት በስቲያ አረፉ፡፡የዴንማርክና የፈረንሳይ ትውልድ ያላቸው ሥራ አስኪያጁ፤ ላለፉት…
Read 3120 times
Published in
ዜና
አራት ታላላቅ የአፍሪካ ኩባንያዎች ለመጨረሻው ዙር ደርሰዋል የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም በአፍሪካ ፈጣን እድገት እያስመዘገቡ የሚገኙ ስኬታማ ኩባንያዎች በማለት ለመጨረሻው ዙር ከመረጣቸውና ለቀጣዩ ሽልማት ካጫቸው አራት ግዙፍ የአህጉሪቱ አየር መንገዶች አንዱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ መሆኑን አስታወቀ፡፡ፎረሙ ከአፍሪካ አልፈው በአለማቀፍ ደረጃ የኢኮኖሚው…
Read 2255 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 June 2015 13:51
የብሔራዊ መረጃና ደህንነት እና ሲቪል ሰርቪስን ጨምሮ በ19 ትላላቅ የመንግስት ተቋማት የወጪ ሂሳብ አሠራር ላይ ጉድለት ተገኘ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
“የሬዲዮና የቴሌቭዥን ማሻሻያ ፕሮጀክቶች መጠናቀቅ ሲገባቸው ገና አልተጀመሩም” ዩኒቨርሲቲዎች ከበጀት በላይ ወጪ አድርገዋል ተባለ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት እና የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴርን ጨምሮ በ19 ትላልቅ የመንግስት ተቋማት ላይ በተደረገ የኦዲት ምርመራ፤ ጉድለት መገኘቱና ማስረጃ ሳይኖራቸው በመመዝገባቸው የወጪያቸውን ትክክለኛነት ማረጋገጥ አለመቻሉን የፌደራል…
Read 3224 times
Published in
ዜና
አስከሬኑ ወደ ለንደን ተወስዶ እንዲመረመር ተጠየቀ በደቡብ ሱዳን ዐማፅያን ዘንድ ከፍተኛ ተሰሚነት የነበራቸው ዋኒ ቶምቤ ላኮ በአዲስ አበባ በመኖርያ አፓርትመንታቸው ውስጥ ሞተው ተገኙ፤ ቤተሰቦቻቸው አስከሬናቸው ወደ ለንደን ተወስዶ እንዲመረመር ጠይቀዋል፡፡ በለንደን በስደት ይኖሩ የነበሩት ቶምቤ፤ ባለፈው ዓመት ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት…
Read 2278 times
Published in
ዜና
አልስአማኤል በተባለ የውጭ አገር የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ በኩል ወደ ሳውዲ አረቢያ ከተላከች በኋላ ለ27 ወራት ያለችበት ሳይታወቅ ተሰውራ ቆይታለች የተባለችው ወጣት ወደ አገሯ ልትመለስ ነው፡፡ የሥራ ውሏ በሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጸድቆላት፣ በየካቲት ወር 2005 ዓ.ም ወደ ሳውዲ…
Read 1601 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 June 2015 13:48
“ሃይማኖታዊ ግጭት ለማስነሣት ተንቀሳቅሳችኋል” የተባሉ የሰበካ ጉባኤ አባላት ፍርድ ቤት ቀረቡ
Written by Administrator
ፖሊስ የ10 ቀን የምርመራ ጊዜ ጠይቆባቸዋል በደቡብ ክልል የስልጤ ዞን ምሥራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ፣ የቂልጦ ጎሞሮ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤና የደብሩ ሕንፃ አሠሪ ኮሚቴ አባላት “ሃይማኖትን ከሃይማኖት ለማጋጨት ተንቀሳቅሳችኋል” በሚል በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውለው ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡የወረዳው…
Read 4592 times
Published in
ዜና