ዜና
30 ኢትዮጵያውያን ከየመን ጅቡቲ ገብተዋል በየመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ የተፈፀመው ጥቃት በማን እንደተፈፀመ እየተጣራ እንደሆነና ከየመን ወደ አገራቸው ለመመለስ በኤምባሲው በኩል ከተመዘገቡ ኢትዮጵያውያን ውስጥ 30 ዜጎች ጅቡቲ መድረሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ሙሉጌታ ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ በየመን…
Read 4371 times
Published in
ዜና
‹‹የሥነ ምግብ ጥናቱ የትኛውንም ሃይማኖት በተለየ የሚመለከት አይደለም›› /አስተባባሪው/ ‹‹ሥጋወደሙን ከምግብ መቁጠር ሃይማኖታዊ ነጻነትንና ሥርዓትን የሚፃረር ነው›› /ምእመናን/ ከውልደታቸው እስከ ስድስት ወራት ዕድሜአቸው ድረስ ያሉ የአገሪቱ ሕፃናት፣ ከእናቶቻቸው ጡት ወተት ውጭ ተጨማሪ ነገር ስለመውሰዳቸው የዳሰሳ ጥናት ለማካሔድ በሚል ለመረጃ ሰብሳቢዎች…
Read 8487 times
Published in
ዜና
Monday, 06 April 2015 08:01
ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ኤሌክትሮን “የዓለማችን ልዩ ስም” ውድድርን እየመሩ ነው
Written by Administrator
ከኦባማ ቀጥሎ በአሜሪካ ከፍተኛው ደመወዝ ተከፋይ ነበሩከ2ሺ በላይ የተሳኩ ቀዶ ህክምናዎችን አከናውነዋል ወንድሞቻቸው፡- ፕሮቶን፣ ኒውትሮን፣ ዲዩትሮን፣ ኤሌክትሮን እና ፖሲትሮን ይባላሉትውልደ ኢትዮጵያዊው ዶክተር ኤሌክትሮን ክበበው፤ ለ33ኛ ጊዜ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የ2015 “የዓመቱ የዓለማችን ልዩ ስም” ውድድር ላይ ከፍተኛ ድምጽ በማግኘት በቀዳሚነት…
Read 11783 times
Published in
ዜና
ከ20 ሺህ ሰው በላይ የሚታደምበት ትልቅ ኮንሰርት ይካሄዳልበገርጂ ኢምፔሪያል ሆቴል ፊት ለፊት የሚተከለው የሬጌው ንጉስ የቦብ ማርሌይ ሃውልት የዳግማይ ትንሳኤ ዕለት እንደሚመረቅ ታዋቂው ድምፃዊ ዘለቀ ገሰሰ፣ የአርቲስቶች ማናጀር አዲስ ገሰሰና የኪነ-ጥበብ አድናቂው አዋድ መሃመድ ሰሞኑን በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ፡፡…
Read 4105 times
Published in
ዜና
በድሬደዋ ከተማ ጋብቻ በፈፀሙ በሁለተኛው ወር ሚስቱን በእለታዊ ግጭት ተነሳስቶ በአሰቃቂ ሁኔታ በዱላና በድንጋይ ደብድቦ የገደለው ግለሰብ የእድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተፈረደበት፡፡ ረመዳን ዳዊ አህመድ የተባለው የ40 አመት ጐልማሣ፤ የካቲት 15 ቀን 2007 ዓ.ም ወንጀሉን ከፈፀመ በኋላ ከአካባቢው በመሠወር አለማያ…
Read 2627 times
Published in
ዜና
“ህገ መንግስታዊ መብታችንን በቀላጤ ተቀምተናል” ተማሪዎቹ ባለፈው ዓመት የ6 አመት የርቀት የህግ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ የአዲስ አበባ ማዕከል ተመራቂ ተማሪዎች፣ “የህግ መውጫ ፈተና” ካልተፈተናችሁ ድግሪያችሁን ማግኘት አትችሉም መባላቸውን በመወቃወም ከዩኒቨርስቲው ጋር እየተሟገቱ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በበኩሉ፤ ከትምህርት ሚኒስቴር የወረደልኝን መመሪያ ነው ተግባራዊ…
Read 5063 times
Published in
ዜና