ዜና
አለማቀፍ ተቋማት ወደ 100ሚ. ይጠጋል ይላሉ የተለያዩ አለማቀፍ ተቋማት ሪፖርቶች የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት ወደ 100 ሚሊዮን ተጠግቷል ቢሉም የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የሃገሪቱ ህዝብ ከ90 ሚሊዮን አላለፈም ብሏል፡፡ ኤጀንሲው ትናንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ከህዝብ ቆጠራ የተገኘ መነሻ የህዝብ ብዛት፣ ከስነ ህዝብና…
Read 18281 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 February 2015 12:31
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር፤ በፓርቲዎች ክፍፍልና በፖለቲካ ውዝግቦች ዙሪያ
Written by Administrator
ውህደት ለመፈፀም ተደጋጋሚ ድርድሮችን ሲያካሂዱና ስምምነት ሲፈፀሙ የቆዩት አንድነት ፓርቲ እና መኢአድ፣ የውህደት ጅምራቸው ካለመሳካቱም በተጨማሪ በየፊናቸው ለሁለት ለሁለት ተከፍለው ሲወዛገቡ ነው የከረሙት፡፡ በመጨረሻም የምርጫ ቦርድ፣ ከመኢአድ ፓርቲ በአቶ አበባው መሃሪ ለሚመራ ቡድን፣ ከአንድነት ፓርቲ ደግሞ በአቶ ትዕግስቱ አወሉ ለሚመራው…
Read 5192 times
Published in
ዜና
“ክፍያውን በቀድሞ ታሪፍ መቀጠል ይችላሉ፤ ቤታቸው ግን መለካት አለበት” - የወረዳው አስተዳደር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ በተለምዶ ለቡ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የሚገኙ ከ25 ሺህ በላይ ነዋሪዎች በካሬ ሜትር 0.50 ሳንቲም ሲከፍሉ የቆዩት የመሬት ግብር ወደ 3 ብር…
Read 2285 times
Published in
ዜና
ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ 36 ሺህ ሊትር ናፍጣ ከሸጠ በኋላ እንዳይታወቅበት የነዳጅ መላለሻ መኪናውን በእሳት አጋይቷል ተብሎ የተከሰሰ ሾፌር ሰሞኑን በፍ/ቤት ጥፋተኛ ተባለ፡፡ ተከሳሹ ከጅቡቲ 44ሺህ ሊትር ናፍጣ የጫነ መኪና ወደ ጅማ ማድረስ እንደነበረበት የገለፀው አቃቤ ህግ፤ በመሃል የቦቴ…
Read 2251 times
Published in
ዜና
“ቴአትረ ቦለቲካ” የሚል መፅሃፍ ሊያወጡ ነው በመጪው ግንቦት በሚካሄደው አገራዊ ምርጫ ካለፈው ምርጫ የተለየ ውጤት ቨመጣል ብለው እንደማይጠብቁ የተናገሩት የቀድሞው የኢዴፓ ፕሬዚዳንት አቶ ልደቱ አያሌው፤ በምርጫውም እንደማይወዳደሩ አስታወቁ፡፡ በ “ቴአትረ ቦፖለቲካ ፣ አሉባልታና የአገራችን ፖለቲካ ገመና” በሚል ርዕስ የፃፉት አዲስ…
Read 3040 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 February 2015 12:22
የጦማሪያኑንና የጋዜጠኞቹን ጉዳይ የሚያዩት ዳኛ ከሰብሳቢነታቸው በፈቃዳቸው ለመነሳት ወሰኑ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
የይነሱልን ጥያቄው በግራና ቀኝ ዳኞች ውድቅ ተደርጓል በሽብርተኝነት ወንጀል ክስ ቀርቦባቸው ከዘጠኝ ወራት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት ሶስቱ ጋዜጠኞችና ስድስት ጦማሪያን የመሃል ዳኛው እንዲነሱላቸው ያቀረቡትን አቤቱታ የግራና ቀኝ ዳኞች ልተቀበልነውም ቢሉም የመሃል ዳኛው፣ “ከዚህ በኋላ ጉዳዩን በነፃነት አየዋለሁ ብዬ ስለማላምን…
Read 1498 times
Published in
ዜና