ዜና
በኢንተርኔት የሚሰራጩ ፅሁፎችን፣ ምስሎችንና ቪዲዮዎችን ለመቆጣጠር ታስቧል የግል የሬዲዮ ጣቢያዎች ፈርሰው ከመንግስት ቻናል እንዲከራዩ ለማድረግ ታቅዷል የሬዲዮና የቴሌቪዥን ስርጭቶችን ለመቆጣጠር ከስምንት ዓመት በፊት በታወጀው ህግ ላይ አዳዲስ ቁጥጥሮችን የሚጨምርና እንዲሁም የኢንተርኔት ስርጭቶችንና ድረገፆችን የሚያካትት ህግ ተዘጋጀ፡፡ ከተለያዩ የሚዲያ ተቋማት ጋር…
Read 7510 times
Published in
ዜና
“የኢትዮ ታለንት ሾው” ሃሳብ ከሌሎቹ የተለየ በመሆኑ ልንሸልም ወደናል (ሊፋን ሞተርስ) ለሁለት ዓመት ከስድስት ወር በስምንት ዘርፎች በኢቴቪ 3 ሲካሄድ የቆየው የ“ኢትዮ ታለንት ሾው” ምርጥ 10 የተሰጥኦ ተወዳዳሪዎች የጥምቀት እለት ከብሄራዊ ቴአትር አዳራሽ በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢብኮ) በሚተላለፍ ቀጥተኛ ስርጭት…
Read 3107 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የመንበረ ፓትሪያሪክ ቅ/ማርያም ገዳም አስተዳደር የሥራ ኃላፊዎች፤ በገዳሟ ውስጥ በሚሊዮኖች ብር የሚገመት የገንዘብ ምዝበራ ተፈፅሟል መባሉን አስተባበሉ፡፡ የገዳሟ አስተዳደር አባ ገብረትንሳኤ አብርሃን ጨምሮ የገዳሟ ዋና ፀሐፊ መ/ሥ/ ኃ/ጊዮርጊስ እዝራ፣ ገንዘብ ያዥ መ/ታ ይትባረክ ወልደስላሴና ተቆጣጣሪው መ/ር…
Read 2304 times
Published in
ዜና
የከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኞች የመኖሪያ አፓርታማ በአዲስ አበባ ሊያስገነባ ሲሆን በሁለት ብሎክ አራት ባለ 18 ፎቅ የመኖሪያ ህንፃዎቹ የሚገነቡት በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 5 መገናኛ አካባቢ እንደሆነ ታውቋል፡፡ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ህንፃዎቹን ለማስገንባት ዓለምአቀፍ ጨረታ ያሰወጣ ሲሆን…
Read 2388 times
Published in
ዜና
በ1.8 ቢሊዮን ዶላር ወጪ በኦሞ ወንዝ ላይ እየተከናወነ የሚገኘው የግልገል ጊቤ 3 የውሃ ሃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ 88 በመቶ መጠናቀቁንና በመጪው ሰኔ ወር በከፊል ሃይል ማመንጨት እንደሚጀምር ሮይተርስ ዘገበ፡፡የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ አዜብ አስናቀ ከትናንት በስቲያ…
Read 6035 times
Published in
ዜና
መንግሥት ለአገር ውስጥ ባለሀብቶች መጠናከርና አቅም መፈጠር ድጋፍ አደርጋለሁ ቢልም በግሉ ዘርፍ የተሰማሩ ኢንቨስተሮች የመንግሥት የግዢ ሥርዓት አመቺ አልሆነልንም አሉ፡፡በኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የመንግሥትና የግሉ ዘርፍ የምክክር መድረክ በዚህ ሳምንት በሂልተን ሆቴል ባደረጉት ውይይት የመንግሥት ግዢ አሰራር ሂደት ለአሰራራቸው…
Read 2077 times
Published in
ዜና