ዜና

Rate this item
(7 votes)
ሠሞኑን በባህር ዳር ከተማ በእንግሊዛዊው የ50 አመት ጐልማሳ ቱሪስት ላይ የተፈፀመው ግድያ ሆን ተብሎ የተፈፀመ አለመሆኑን መንግስት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል ጉዳዩን አስመልክቶ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ ቱሪስቱን በመግደል ተጠርጥሮ የተያዘው ግለሰብ ፍቃድ ያለው መሣሪያ…
Rate this item
(0 votes)
መንግሥት የደረሰው ጉዳት እየተጣራ መሆኑን አስታውቋል በባህርዳር የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች መንግስት ካሳ እንዲከፍልና ጥቃቱን የፈፀመውን አካል ለፍርድ እንዲያቀርብ መድረክ የጠየቀ ሲሆን መንግሥት በበኩሉ ጉዳቱ እየተጣራ ነው ብሏል፡፡ “በባህርዳር ከተማ በሰላማዊ አግባብ ተቃውሞ ባሰሙ ዜጎች ላይ የተፈፀመው ጥቃት…
Rate this item
(3 votes)
አገሪቱ አምና ከጫት ኤክስፖርት ከ5 ቢ. ብር በላይ አግኝታለች ጫት በዜጐች ላይ እያስከተለ ያለውን የጤና ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል የፖሊሲ አቅጣጫ ለመንደፍ ያለመ አገር አቀፍ የጫት ሲምፖዚየም በቅርቡ የሚካሄድ ሲሆን፣ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ታላላቅ የአገሪቱ ባለስልጣናት በሲምፖዚየሙ እንደሚሳተፉ…
Rate this item
(0 votes)
ትብብሩ ለሁለት ወሩ እንቅስቃሴ የ1.2 ሚ. ብር በጀት አፅድቋል- የሰማያዊ ፓርቲ የክልል አመራሮች የአመራር ክህሎት ስልጠና እየወሰዱ ነው የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር የ“ነፃነት ለፍትሃዊ ምርጫ” ሁለተኛ ዙር የተግባር እንቅስቃሴ ፕሮግራሙን በትላንትናው እለት ይፋ ያደረገ ሲሆን ለሁለት ወር እንቅስቃሴው ማስፈፀሚያ የ1.2 ሚሊዮን…
Rate this item
(23 votes)
“ ቅ/ ሲኖዶሱ በአድባራት ሓላፊዎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ሕገ መንግሥቱን የሚፃረር ነው ” /ፓትርያርኩ/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ፣ ‹‹የቤተ ክርስቲያን አባቶችና ቤተ ክርስቲያን ዕውቅና በሰጠችው ማኅበር ላይ ተገቢ ያልኾነ ቃል ተናግረዋል›› ባላቸው አንዳንድ የአዲስ አበባ…
Rate this item
(7 votes)
ለፍተሻው የተቋቋመው ኮሚቴ ሥራ ጀምሯልየጤና ጥበቃ ሚ/ሩ በማዕከሉ ተገኝተው ከህንዳዊያኑ ጋር ተነጋግረዋልከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የላቀ የአይን ህክምና ይሰጣል ተብሎ በኢትዮጵያ ነዋሪዎች በጎ አድራጎት ድርጅት በዘውዲቱ ሆቴል ሆስፒታል የተቋቋመው OIA የህንድ የዓይን ህክምና ማእከል ፈፅሟል በተባለው የህክምና ስህተቶች፣ በአስተዳደራዊና በገንዘብ…