ዜና
የጋዜጣው ዋና አዘጋጅ ታስሯልበአይናለም የመፅሐፍት መደብር የስም ማጥፋት ክስ የቀረበበት የ“የኛ ፕሬስ” ጋዜጣ አሳታሚ ዮርዳኖስ ስዩም ሚዲያ ኃ/የተ/የግ.ማህበር፣ ከ187 ሺህ ብር በላይ የገንዘብ ቅጣት የተወሰነበት ሲሆን የጋዜጣው ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ካሳሁን ወ/ዮሐንስ በቀጠሮ አልተገኘህም በሚል እስከ ቀጣይ ቀጠሮ በማረሚያ ቤት…
Read 3616 times
Published in
ዜና
የዘንድሮን የገና የንግድ ትርኢትና ባዛር ለማዘጋጀት ጨረታውን በ6.1 ሚሊዮን ብር ያሸነፈው ላቪስን ኢንተርናሽናል ቢዝነስ፤ የገናን ኤክስፖ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት እንደሚከፍት አስታወቀ፡፡ የገና ኤክስፖ እስከ ታህሳስ 28 የሚቆይ ሲሆን ከ400 በላይ የአገር ውስጥና የውጭ ድርጅቶች እንደሚሳተፉበት ታውቋል፡፡ ላቪስን ኢንተርናሽናል ቢዝነስ፤…
Read 1373 times
Published in
ዜና
ማስፋፊያው ሲጠናቀቅ የተጠቃሚው ቁጥር 40ሚ. ይደርሳልየስውዲኑ ኤሪክሰን ኩባንያ ለዜድቲኢ ከተሰጠው ስድስት የኔትወርክ ማስፋፊያ አራቱን ለመስራት ባለፈው ማክሰኞ ምሽት በሂልተን ሆቴል ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ኤሪክሰን ስራውን በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ያጠናቅቃል ተብሏል፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም ባለፈው አመት በመላ አገሪቱ የሚገኙትን…
Read 1312 times
Published in
ዜና
አርሶ አደሮች ለግብርና ሥራ የሚጠቀሙበትን እንደ ማዳበሪያና ምርጥ ዘር ያሉ ግብአቶች ማግኘት የሚችሉበት አዲስ የኩፖን ሽያጭ አሰራር ሰሞኑን ይፋ ተደረገ፡፡ በአገሪቱ ያሉ የገንዘብ ተቋማት የኩፖን ሽያጭ ሥርዓቱን እንዲተገብሩ ኃላፊነት ተሰጥቶአቸዋል፡፡የኢትዮጵያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ከግብርና ሚኒስቴርና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር…
Read 1349 times
Published in
ዜና
ከ1 ሺ ኪ.ሜ በላይ መጓዝ የሚችል እንዲሳተፍ ጥሪ ቀርቧልባለፈው ዓመት የተጀመረው “ጉዞ አድዋ” የእግር ጉዞ ዘንድሮም የተጓዦችን ቁጥር በመጨመር እንደሚቀጥል የገለፁት አዘጋጆቹ ባለፈው ዓመት የአድዋ 118ኛውን የድል በዓል ለማክበር ከአዲስ አበባ አድዋ ድረስ የተጓዙት የሶሎራዩ መስራቾች፤ ዘንድሮም 119ኛውን የአድዋ ድል…
Read 2679 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 December 2014 12:01
ኤልጂ በሰንዳፋ አካባቢ ለሚገኘው ሙዳ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ድጋፍ አደረገ
Written by Administrator
ኤልጂ ኩባንያ በኦሮሚያ ክልል ሰንዳፋ አካባቢ ለሚገኘው ሙዳ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የተለያዩ የትምህርት መርጃ መሳርያዎች ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ኤልጂ ከወርልድ ቱጌዘር፣ መንግስታዊ ያልሆነ ዓለም አቀፍ የልማትና የግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር እ.ኤ.አ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ በሰንዳፋ አካባቢ ዱግዴራ በተሰኘ መንደር የማህበረሰብ ልማት…
Read 998 times
Published in
ዜና