ዜና
ፈቃድ ለማግኘት ከ1ሚ. ብር በላይ ካፒታልና 2 ሚ. ብር ዝግ ሂሳብ ያስፈልጋል ኤጀንሲዎች ከተጓዥ ክፍያ ሊጠይቁ አይችሉም፡፡ 8ኛ ክፍል ያላጠናቀቀና የሙያ ማረጋገጫ የሌለው መሄድ አይችልም፡፡ ባለፉት 7 ወራት 50ሺ ኢትዮጵያውያን በህገ ወጥ ጉዞ የመን ገብተዋል፡፡ወደ አረብ አገራት የሚሄዱ ሰራተኞች ላይ…
Read 11037 times
Published in
ዜና
በአፍሪካ፣ ወደ ግጭት ቀጣናዎች እየተሰማራ በስነ-ምግባርና በሙያ ብቃት ስምካተረፉት መካከል የኢትዮጵያ መካከል ሃይል አንዱ እንደሆነ የገለፀው ዘኢኮኖሚስት መጽሔት፤ ኢትዮጵያና ሩዋንዳ በሰላም አስከባሪነት ጥሩ ገቢ እያገኙ መሆናቸውን ዘገበ፡፡ ቀደም ሲል ለሰላም አስከባሪነት የአውሮፓ ወታደሮች ሲሰማሩ እንደነበር መጽሔቱ አስታውሶ፤ ከ20 አመታት ወዲህ…
Read 6145 times
Published in
ዜና
Saturday, 29 November 2014 10:47
የነዳጅ ችርቻሮ ዋጋ ከአለም ገበያ ጋር እንዲቀንስ ገና አልተወሰነም
Written by Administrator
ለአመት ያህል በበርሜር ወደ 110 ዶላር ንሮ የቆየው የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ፤ ካለፈው ሐምሌ ወዲህ እየወረደ በያዝነው ሳምንት ከ75 ዶላር በታች የደረሰ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ ላይ መንግስት እስካሁን ቅናሽ አላደረገም።በአመት በአማካይ ከሰባት በመቶ በላይ እየጨመረ የመጣው የኢትዮጵያ የነዳጅ ፍጆታ፣ ባለፈው…
Read 4564 times
Published in
ዜና
Saturday, 29 November 2014 10:45
ተቃዋሚ ፓርቲዎችና የከንቲባው ቢሮ በነገው የተቃውሞ ስብሰባ እየተወነጃጀሉ ነው
Written by አለማየሁ አንበሴ
የመስተዳድሩ ከንቲባ ጽ/ቤት ሠማያዊ ፓርቲን በጥብቅ አስጠንቅቋልዘጠኝ የ9 ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ነገ እሁድ የአደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ ለማካሄድ የእውቅና ጥያቄውን የሚቀበል የመንግስት አካል ቢያጣም ስብሰባውን ከማከናወን ወደኋላ እንደማይል አስታውቋል፡፡ የከንቲባ ፅ/ቤቱ ቀደም ሲል ህዳር 7 ሊካሄድ የነበረውን የአደባባይ ስብሰባ ተከትሎ ለሰማያዊ…
Read 3433 times
Published in
ዜና
የኢቦላ በሽታን ለመቆጣጠር ለሚደረገው ዘመቻ 1100 በጐ ፈቃደኛ ኢትዮጵያውያን መመዝገባቸውንና ከእነዚህ መካከል 210 የሚሆኑት በያዝነው ወር መጨረሻ ላይ በሸታው ወደሚኝባቸው የምዕራብ አፍሪካ አገራት እንደሚሄዱ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡የሚኒስቴሩ የሥራ ኃላፊዎች ከትናንት በስቲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት የአፍሪካ ህብረት ባቀረበው…
Read 1977 times
Published in
ዜና
Saturday, 29 November 2014 10:41
ኢትዮጵያ ለአለምአቀፍ ገበያ የምታቀርበው የቦንድ መጠን ይፋ ይሆናል ተብሎ እየተጠበቀ ነው
Written by አለማየሁ አንበሴ
ለሽያጩ ሶስት አለማቀፍ ባንኮች ተመርጠዋል የኢትዮጵያ መንግስት ለአለም አቀፍ ገበያ ለመጀመሪያ ጊዜ የቦንድ ሽያጭ ለማቅረብ ከተመረጡ አለምአቀፍ ባንኮች ጋር በለንደን ድርድር እያካሄደ መሆኑ ታውቋል፡፡ የቦንድ ሽያጩን እንዲያከናውኑ ከተመረጡ ባንኮች ጋር የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ ሶፊያን አህመድ እና የብሔራዊ ባንክ የስራ ሃላፊዎች…
Read 1668 times
Published in
ዜና