ዜና
የ600 ግለሰቦች የባንክ ሂሳብ በኮሚሸኑ ታግዷል በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው መረጃ እየተሰባሰበባቸው በጊዜ ቀጠሮ ላይ የሚገኙ ባለሃብቶች በፀረ ሙስና ኮሚሽን የታገደባቸው የባንክ ሂሳብ እና ንብረት እንዲለቀቅላቸው ባለፈው ማክሰኞ ለችሎቱ አመለከቱ፡፡ ባለሀብቶቹ የባንክ ሂሳባቸው በመታገዱ በኩባንያዎቻቸው ተቀጥረው ለሚሠሩ ሠራተኞች ደሞዝ መክፈል…
Read 15249 times
Published in
ዜና
በኤሌክትሪክ እቃዎች ግዢ ላይ ሙስና በመፈፀም መንግስትን (ከ450.ሚ ብር) በላይ አሳጥተውታል ተብለው ሰሞኑን የታሰሩ ዘጠኝ የኤሌትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን የስራ ሃላፊዎች ላይ ፀረ ሙስና ኮሚሽን ተጨማሪ ምርመራ እንዲያካሂድ ተፈቀደለት፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በሁለት የምርመራ መዝገብ ተካተው የቀረቡ ሲሆን፤ በአንደኛው መዝገብ የኮርፖሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ…
Read 20968 times
Published in
ዜና
በሰበታ አዋስ ወረዳ ቀበሌ 04 ነዋሪ የነበሩ ከ270 በላይ ገበሬዎች የእርሻ መሬታቸው ለልማት ተወስዶ ካሳ ባለማግኘታቸው ለአራት አመታት ያለስራና ገቢ እንደተንገላቱ ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ ነባር የእርሻ ይዞታቸው ለሪል ስቴት፣ ለፋብሪካና ለሌሎች ልማቶች በመፈለጉ ወደ ሌላ ቦታ እንደተዛወሩ ገበሬዎቹ ገልፀው፤ ቦታው…
Read 17469 times
Published in
ዜና
የደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን ጊዜያዊ የልማት ግንባታ፤ በአስተዳደሩ፣ በምዕመናኑና በሠንበት ት/ቤቱ መካከል ውዝግብ አስነሳ፡፡ ቤተክርስቲያኑ በዋናው አስፋልት መንገድ በኩል ከ12-20 የሚደርስ ህንፃ ሰርቶ እንዲጠቀም ቢፈቀድለትም ዋናውን ግንባታ ለመጀመር አቅሙ ስለማይፈቅድ ጊዜያዊ ገቢ ማስገኛ ሱቆች ተሠርተው ቤተክርስቲያኑ እንዲጠቀም የተወሠነው…
Read 15602 times
Published in
ዜና
ባለፉት 11 ወራት 190ሺ ኢትዮጵያውያን ወደ ሳውዲና ኩዌት ሄደዋል ወደ ሳውዲ አረቢያ እና ኩዌት ለስራ ለሚሄዱ ተጓዦች የጤና ምርመራ ለማድረግ ውክልና የተሰጣቸው 8 የህክምና ተቋማት የመሰረቱት ማህበር (ጋምካ) በዚህ ሳምንት በመታገዱ ተጓዦ፣ እየጉላሉ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም በቦሌ እና በቂርቆስ ክ/ከተሞች…
Read 17208 times
Published in
ዜና
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳሬክተር አቶ ተፈሪ ፍቅሬና ሁለት ምክትል ዳይሬክተሮች በኪራይ ሰብሳቢነት ተገምግመው ከስራ ሃላፊነታቸው እንደተነሱ ተገለፀ፡፡ተጠሪነቱ ለስራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር የሆነው የቤቶች ኤጀንሲ ከትላንት በስቲያ ሶስቱን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ከሥራ ሃላፊነታቸው ያነሳው በተለያየ ደረጃ ግምገማ ከተካሄደ በኋላ እንደሆነ…
Read 31022 times
Published in
ዜና