ዜና
በመጪው ግንቦት 28 እና ሰኔ 5 ቀን 2013 የሚካሄደውን ስድስተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ተከትሎ፣ የሚነሱ ቅሬታዎችንና ውዝግቦችን የሚዳኙ 21 ችሎቶች መደራጀታቸው ተገለፀ።በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የህግ ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የምርጫ ጉዳዮች የሚስተናገዱበትን ስነ-ስርዓት በተመለከተ ከህግ ባለሙያዎች ጋር ትናንት ውይይት አካሂዷል።በዚሁ…
Read 231 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 March 2021 11:19
በኢትዮጵያ ኮቪድ-19 በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕፃናትን ለከፋ ችግር ዳርጓል ተባለ
Written by Administrator
በኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ከተከሰተ ከአንድ አመት በኋላ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሕፃናት፣ ወላጅና አሳዳጊዎቻቸውበወረርሽኙ ምክንያት ከስራ ገበታቸው በመፈናቀላቸው ወይም የስራ ሰዓት በመቀነሳቸው ምክንያት ለከፋ ድህነት ተጋላጭ እንደሆኑ ሴቭ ዘ ችልድረን ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ አስታወቀ፡፡ ወረርሽኙ በቤተሰብ ላይ በሚያሳድረው ከባድ ተጽእኖ የተነሳም፣…
Read 275 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 March 2021 11:17
ተደጋጋሚ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች በሚያጋጥሙባቸው አካባቢዎች መንግስት የፀጥታ ሃይሉን እንዲያጠናክር ተጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በተደጋጋሚ መጠነ ሰፊ የሠብአዊ መብት ጥሰቶች ባጋጠመባቸው አካባቢዎች መንግስት የፀጥታ ሃይሉን ከወትሮ በተለየ እንዲያጠናክር ያሳሰበው ኢሠመጉ፤ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች መባባስ የሃገሪቱን ህልውና እንዳይፈታተን እሰጋለሁ ብሏል፡፡በተለይ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋና በደቡብ ክልል በአማሮ ልዩ ወረዳ የተፈፀመው የጅምላ ግድያ ሃገሪቱ በአለም አቀፍ…
Read 167 times
Published in
ዜና
Saturday, 13 March 2021 12:01
ለምርጫው ብልፅግና፣ ኢዜማ፣ እናት ፓርቲ… ከፍተኛ ቁጥር ያለው የእጩ ተወዳዳሪዎች አቅርበዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
125 የግል ተወዳዳሪ እጩዎች ተመዝግቧል 47 የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫው ይሳተፋሉ በዘንድሮ አገራዊ ምርጫ ብልፅግና ኢዜማ፣እናት ፓርቲ ከፍተኛውን የእጩ ቁጥር ያስመዘገቡ ሲሆን ኦነግና ኤፌኮ በምርጫው የማይሳተፉ ፓሪዎች ሆነዋል፡፡ገዢው ብልጽግና ፓርቲ ለምርጫው በአጠቃላይ ለፓርላማና ለክልል ም/ቤቶች 2432 እጩዎችን ሲያቀርብ፣ ኢዜማ 1385 እንዲሁም…
Read 11037 times
Published in
ዜና
“ካድሬዎቹ እጩዎቼን ከማስፈራራት እንዲቆጠቡ መንግስት ትዕዛዝ ይሰጥልኝ” የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፤ በኦሮሚያ ክልል ከምርጫው እንዲወጣ የተለያዩ ጫናዎች እየተደረጉበት መሆኑን በመግለፅ በክልሉ መጪውን ምርጫ ነፃና ፍትሃዊ ለማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች እንደማይታዩ ገልጿል።ብልፅግና ኦሮሚያ ላይ ብቻውን ለመወዳደር አቅዶ እየሰራ ነው ያለው የፓርቲው…
Read 10899 times
Published in
ዜና
“የዘር ማጥፋት ወንጀሉ የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአደባባይ ፍረጃ ውጤት ነው” በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ በተደጋጋሚ እያጋጠመ ያለው ዘር ተኮር የንጹሃን ሞትና ሰቆቃ እንዲያበቃ፣ መንግስት ሃላፊነቱን መወጣት እንዳለበት ፓርቲዎች አሳሰቡ።በሆሮ ጉድሩ ወለጋ ሻንቡ ጃርቴ ወረዳ ዴቢስ በተባለ ቀበሌ እንዲሁም በደቡብ…
Read 10778 times
Published in
ዜና