ዜና

Rate this item
(1 Vote)
“ህዝበ ውሳኔው መንግስት እንደሚለው ህዝቡን ያሳተፈ አይደለም” በአዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ የክልል አደረጃጀት ላይ በርካታ የህግ ክፍተቶች መኖራቸውን የገለፀው የወላይታ ዞን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፤ መንግስት የህግ ጥሰቶችን በአስቸኳይ እንዲያስተካክል ጠየቀ፡፡ በ2015 ዓ.ም በህጋዊነት ተደራጅቶ ተግባሩን እየፈፀመ መሆኑን የገለፀው የጋራ…
Rate this item
(3 votes)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለከፍተኛ የሀላፊነት ቦታዎች የተመረጡትን አዳዲስ ተሿሚዎች ይፋ አደረጉ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ሹመት ይፋ ያደረጉት በትላንትናው ዕለት ጥቅምት 12 ቀን 2015 ዓ.ም ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እነዚህን ተሿሚዎች የህዝብ እንደራሲዎች ምክር ቤት እንዲያፀድቅላቸው በጠየቁት መሰረት አፅድቋል፡፡ በዚህም…
Rate this item
(1 Vote)
የባቡር ታሪፍም ከ4 ብር ወደ 7 ብር ጨምሯል በጥር ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ የተደረገውን የዋጋ ማስተካከያ ከግምት ውስጥ በማስገባት የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ ማድረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ አዲሱ የታሪፍ ማሻሻያ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል…
Rate this item
(2 votes)
አረቄ በጫነ መኪና ምክንያት በተከሰተ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ አገልግሎት መስጠት አቋርጦ የነበረው የአዲስ -አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ከትናንት ጥር 12 ቀን 2015 ዓ.ም ረፋድ 3፡30 ጀምሮ ለተሽከርካሪ ክፍት ሆኖ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ አስታወቀ፡፡ ባለፈው…
Rate this item
(3 votes)
በፀጥታ በኩል አንዳችም የሚያሰጋ ነገር የለም ተብሏል የዘንድሮውን የጥምቀት በዓል በተለየ መልኩ ለማክበር ዘርፈ ብዙ ዝግጅት መጠናቀቁን ያስታወቀው የጎንደር ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን፤ ጎንደር ለጥምቀት በዓል የሚመጡ ከ750 ሺህ እስከ 1ሚሊዮን እንግዶችን ለመቀበል ዝግጁ ናት ተብሏል። ለዚህም አስፈላጊው የመሰረተ ልማት፤ የፀጥታና…
Rate this item
(4 votes)
በአሜሪካ የዴሞክራት 117ኛው ምክር ቤት፣ በኢትዮጵያ ላይ ተጥለው የነበሩ ማዕቀቦች እንዲሁም አስገዳጅ ህጎችና ረቂቅ ህጎች ሙሉ በሙሉ መሰረዛቸውን የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ትናንት አስታወቀ፡፡“አዲሱ የሪፐብሊካን 118ኛው ምክር ቤት ኮንግረሱን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠሩ በኢትዮጵያ ላይ ወጥተው የነበሩ የዴሞክራቶች ረቂቅ ህጎች…
Page 5 of 403