ዜና

Rate this item
(0 votes)
ሃሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እያዘጋጁ ሲሸጡ የነበሩ 3 ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ መታወቂያዎቹን ለማዘጋጀት የሚጠቀሙባቸው ማህተሞችና ወረቀቶችም በብርበራ መያዛቸው ተጠቁሟል፡፡ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው አውቶብስ ተራ አካባቢ…
Rate this item
(4 votes)
በፍትህ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ የልዩ ልዩ ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ፣ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ እየሰራች እያለ የተወሰነ ወራት የወር ደመወዝ ክፍያ አልተከፈለኝም በሚል ምክንያት ቂም ይዛ አሰሪዋን በመደብደብ ህይወቷ እንዲያልፍ አድርጋለች ባላት ግለሰብ ላይ ክስ መስርቶባት፣ በእድሜ ልክ…
Rate this item
(3 votes)
- የህብረቱ የአደራዳሪዎች ቡድን በቅርቡ ወደ መቀሌ ያመራሉ - በስምምነቱ መሰረት የፌዴራል መንግስቱ ሰራዊት መቀሌ ከተማ በመግባት ዋና ዋና ተቋማትን መቆጣጠር ቢገባውም፣ እስከ አሁን ወደ ከተማዋ አልገባም በህውሐትና በፌዴራል መንግስቱ መካከል በናይሮቢ ከተማ ታህሳስ 12 እና 13 ቀን 2015 ዓ.ም…
Rate this item
(1 Vote)
ከሳምንታት በፊት የተደረገውና በህውሐትና በመንግስት መካከል የተደረሰው የሰላም ስምምነት ተግባራዊ መሆኑ ህብረቱ ከኢትዮጵያ ጋር የሚያደርገውን ግንኙነት መልሶ ለመጀመር የሚያስችለውን ሁኔታ እንደሚፈጥር የአውሮፓ ህብረት ገልጿል፡፡ ህብረቱ በሁለቱ ወገኖች መካከል ጦርነቱን በዘላቂነት ለማስቆም በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያና በአፈፃፀሙ ዙሪያ ደግሞ በኬኒያ ናይሮቢ የተደረሱት…
Rate this item
(1 Vote)
ዓለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች (ሲፒጄ)፣ በእስር ላይ የምትገኘው የ”ኢትዮ ንቃት” ዩቲዩብ ሚዲያ መሥራችና ባለቤት መስከረም አበራ፣ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ፣ ከእስር እንድትለቀቅና የፕሬስ አባላትን ማዋከብ እንዲቆም አሳሰበ፡፡ ባለፈው ታህሳስ 4 ቀን 2015 ዓ.ም በቁጥጥር ስር የዋለችው መስከረም አበራ፣ ታህሳስ 5 በፌደራል…
Rate this item
(3 votes)
ስንት መጻሕፍት ስላነበብን ነው አንባቢዎች የምንባለው? ስንትስ ፕሮፖዛል ጽፈን ምርምር ስለሰራን ነው፣ ተማራማሪዎች የምንባለው? እንዴትስ ነው አዋቂዎች የምንሆነው? አንድ በቅርብ የማውቀው የዩኒቨርስቲ መምህር አለ። ሁሌም ያነባል፣ ፕሮፖዛል ይጽፋል። አንድ ቀን ይህን ጥያቄ አቀረብኩለት። ሁሌም ታነባለህ፣ ትጽፋለህ። እራሴን ከአንተ ጋር ሳነጻጽር…
Page 6 of 403