ዜና
ኢዜማን ወክለው በአዲስ አበባ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሚወዳደሩት እጩዎች የታወቁ ሲሆን፤ ባልደራስ ከመኢአድና አብን ጋር በምርጫው እርስ በእርስ ላለመፎካከር ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡ በዘንድሮ ምርጫ ኢዜማን ወክለው በየወረዳው ለፓርላማ ከሚወዳደሩት 23 እጩዎች መካከል የፓርቲው መሪ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ የፓርቲው ም/መሪ አንዷለም…
Read 12059 times
Published in
ዜና
ኦፌኮ ራሱን ከምርጫው ማግለሉን አረጋግጧል የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ከዘንድሮ አገራዊ ምርጫ ሙሉ ለሙሉ መውጣቱን ያረጋገጠ ሲሆን በእነ አራርሶ ቢቂላ የሚመራው ኦነግ በበኩሉ፤ በቅርቡ ጠቅላላ ጉባኤ አድርጎ በምርጫው የመሳተፍ ፍላጎትና ዝግጁነት እንዳለው ለአዲስ አድማስ አስታውቋል።ኦነግ ምናልባት በቀጣይ ሳምንት ውስጥ ጠቅላላ ጉባኤ…
Read 10989 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 March 2021 13:22
አረና፤ በትግራይ የተፈጸሙ ሰብአዊ ጥቃቶች በገለልተኛ አካል እንዲጣሩ ጠየቀ
Written by Administrator
በክልሉ ዘላቂ መረጋጋት እንዲመጣ የመፍትሄ ሃሳቦችን ጠቁሟል ከወራት ዝምታ በኋላ ከሰሞኑ በትግራይ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ያወጣው አረና፤ በክልሉ ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ የተፈፀሙ ሰብአዊ ጥቃቶች፣ የንብረት ዘረፋና ውድመት በገለልተኛ አካል እንዲጣራ እንዲሁም የኤርትራ ወታደሮች ከአካባቢው እንዲወጡና ክልሉ ቀድሞ ሲያስተዳድረው የነበረው…
Read 10751 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 March 2021 13:21
ሙአዛ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በአዲስ አበባ በወረዳ 13 ለፓርላማ በግል ይወዳደራሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
“ሐ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክታቸው ነው” ሙአዛ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በአዲስ አበባ ከተማ የወረዳ 13 ምርጫ ክልል የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የግል እጩ ሆነው እንደሚወዳደሩ ለአዲስ አድማስ ገለፁ።ቀደም ሲል በተለያዩ መገናኛ ብዙኃንና ማህበራዊ ሚዲያዎች ሙአዛ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ በአዲስ አበባ…
Read 10989 times
Published in
ዜና
ባለፉት 6 ወራት በመላ ሃገሪቱ 20 ሺህ 672 የትራፊክ አደጋዎች አጋጥመው የ1ሺ 849 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፤ ከ5 ሺህ በላይ ደግሞ ጉዳት እንደደረሰባቸው የፌደራል ፖሊስ በድረ ገጹ ያወጣው መረጃ ያመለክታል፡፡ከትግራይ በስተቀር በሃገሪቱ ከሚገኙ ሁሉም ክልሎች የተሰባሰቡ መረጃዎችን ማጠናቀሩን የጠቆመው ፌደራል ፖሊስ፤…
Read 10117 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 March 2021 13:15
የተባበሩት መንግስታት የሠብአዊ መብት ምርመራ ቡድን ወደ ትግራይ ለመግባት ጥያቄ አቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የተባበሩት መንግስታት ከፍተኛ የምርመራ ቡድን ወደ ትግራይ ገብቶ ተፈጽሟል የተባለውን የሰላማዊ ሰዎች ግድያ፣ የሴቶች ጥቃትና አጠቃላይ የጦር ወንጀል ጉዳይን ለመመርመር እንዲችል ለኢትዮጵያ መንግስት ጥያቄ አቅርቧል።በትግራይ ከተካሄደው የህግ ማስከበር ሂደት ጋር ተያይዞ፣ በሰብአዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎችን በተመለከተ በርካታ ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን…
Read 354 times
Published in
ዜና