ዜና
“ጁንታው ቡድን፤ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ኮትኩተው ያሳደጉት ክፉ ውልድ ነው” - ( ሌ/ጄ ታደሰ ታምራት) በትግራይ ክልል በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ በህወሃት ልዩ ሃይል የተፈጸመው ድንገተኛና አሰቃቂ ግድያ ከኢትዮጵያውያን የማይጠበቅ አረመኔያዊ ወንጀል ነው ያሉት የቀድሞ የጦር መኮንኖች፤ እኒዚህ ቡድኖች…
Read 10067 times
Published in
ዜና
ከሰሞኑ ህወኃት "858 የተማረኩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላትን ለአለማቀፍ ቀይ መስቀል ማህበር አስረክቢያለሁ" ቢልም፤ ማህበሩ የህወኃት መግለጫ ሃሰተኛ ነው ብሏል፡፡አለማቀፍ የቀይ መስቀል ማህበር፣ በአሁኑ ወቅት በጦርነት ሰብአዊ ጉዳት ለሚደርስባቸው ድጋፍ ለማድረግ ከመሞከር ያለፈ ተግባር እያከናወነ አለመሆኑን ገልጾ፤ "858 የመከላከያ ሰራዊት…
Read 762 times
Published in
ዜና
“በአገራችን ታሪክ ታይቶም ተሰምቶም የማያውቅ ዘግናኝና አሰቃቂ ድርጊት ነው” “የሄድንበት አምቡላንስ መንገድ አጥቶ በአስከሬኖች መሃል መንገድ እየመረጠ ነው ከስፍራው የደረሰው” ጫካ ውስጥ ባሏ ያዋለዳትን የአስራ አንድ ቀን አራስ አግኝተናል ሁመራ ሆስፒታል ፅኑ ህሙማን ክፍል ተዘግቶባቸው የነበሩ 22…
Read 578 times
Published in
ዜና
“የሟቾች ቁጥር በእጥፍ ሊጨምር ይችላል” የህወሃት ቡድን በማይካድራ በንፁሃን ዜጎች ላይ የፈፀሙት የጅምላ ጭፍጨፋ በድርጊት አፈጻጸምም ሆነ በተጎዱ ሰዎች ብዛት፣ እስካሁን በኢትዮጵያ ውስጥ ከተፈፀሙ አሰቃቂ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶች ሁሉ በእጅጉ የከፋ መሆኑን የሰብአዊ መብት ተቋማት ገለፁ።የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ድርጅቶች ህብረት አመራርና፤…
Read 438 times
Published in
ዜና
የአገር መከላከያ ሰራዊት መቀሌን ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጠረ ሰራዊቱ ከ7 ሺህ በላይ የሰሜን እዝ አባላትን ነጻ አውጥቷል። የሰሜን እዝ ማዘዣን ተቆጣጥሯል። በየስርቻው የተደበቁትን ተፈላጊ የህወሃት ጁንታ አባላትን እያደነ ይገኛል። (ENA)
Read 11226 times
Published in
ዜና
Saturday, 28 November 2020 17:19
የትግራይ ሕዝብ ከስግብግቡ ጁንታ ጋር እንዳልሆነ በተግባር አስመስክሯል
Written by Administrator
የትግራይ ሕዝብ ከስግብግቡ ጁንታ ጋር እንዳልሆነ በተግባር አስመስክሯል። የመከላከያ ሠራዊት በድል በገሠገሠባቸው የትግራይ አካባቢዎች ሁሉ የትግራይ ሕዝብ ለሀገሩ ያለውን ፍቅርና ለመከላከያ ሠራዊቱ ያለውን ክብር አሳይቷል። ጁንታው ካስታጠቃቸው ጥቂት የክፋት ኃይሎች ውጭ ያለው የትግራይ ሕዝብ መቀሌ እስኪገባ ድረስ ለመከላከያ ሠራዊቱ የሚጠበቅበትን…
Read 7782 times
Published in
ዜና