ዜና
Saturday, 16 January 2021 11:24
መቋጫ ባጣው የመተከል ጥቃት ወር ባልሞላ ጊዜ ከ350 በላይ ዜጎች ተገድለዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በማክሰኞው ጥቃት ከ80 ሺ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል በመተከል ዞን በተፈፀመ ጥቃት አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ350 በላይ ሰላማዊ ዜጎች መገደላቸውን የጠቆመው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ በአጠቃላይ ባለፋት አምስት ወራት ከ5 መቶ በላይ ዜጎች በግፍ ተገድለዋል ብሏል ሪፖርቱ፡፡ “መቆሚያ ያጣው…
Read 10721 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 January 2021 11:03
የአሜሪካ ሴናተሮች የኢትዮጵያ መንግስት የሚዲያ ነፃነትን እንዲያከብር ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
መንግስት ያሰራቸውን ጋዜጠኞች እንዲፈታና የሚዲያ ነፃነትን እንዲያስጠብቅ የአሜሪካ ሶስት ሴናተሮች ከትናንት በስቲያ ለጠ/ሚር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በፃፉት ደብዳቤ ጠይቀዋል።ሴናተር ክሪስ መርፊ፣ ሴናተር ፓትሪክ ሌይ ቤን ሴናተር ቤን ካርዲን ለጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ በፃፉት ደብዳቤ፤ ባለፉት ጥቂት ወራት መንግስት ጋዜጠኞችን በማዋከብ በሚዲያ…
Read 10599 times
Published in
ዜና
በ1967 ትግራይን ከጭቆና ነጻ አወጣለሁ ብሎ በደደቢት በረሃ የተመሰረተው ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) በመመስረት 11 ግለሰቦች በቀዳሚነት ስማቸው ይነሳል፡፡ከ11ዱ ደግሞ በግንባር ቀደምትነት የሚነሳው ቀደም ሲል በ1967 ደርግ ስልጣን እንደያዘ በሦስተኛ ቀኑ ማለትም መስከረም 4 ቀን 1967 ዓ.ም “ማህበረ ገስገስቲ…
Read 12451 times
Published in
ዜና
“የፀጥታ መደፍረስ ምርጫው ትልቅ አደጋ ነው” ቀጣዩ ምርጫ ለሀገሪቱ ፖለቲካ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው የገለፀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፤ ለምርጫው መጠነ ሰፊ ዝግጅት እያደረግሁ ነው ብሏል። በሌላ በኩል፤ በሃገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚስተዋለው የፀጥታ መደፍረስ የምርጫው ትልቅ አደጋ እንደሆነ ጠቁሟል፡፡ቀጣዩ የ2013…
Read 1155 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 January 2021 10:33
ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ ለሰላማዊ የፖለቲካ ትግል አበርክቷቸው እውቅና ሊሰጣቸው ነው
Written by ናፍቆት ዩሴፍ
በቅርቡ 70ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን ያከብራሉ እውቁ ፖለቲከኛና ምሁር የኢሶዴፓ መስራችና ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፤ በፖለቲካው ትግል ውስጥ ለነበራቸው የረጅም ጊዜ የሰላማዊ ትግል እሳቤና አበርከቶ እውቅናና ሽልማት ሊበረከትላቸው ነው፡፡ እውቅናና ሽልማቱ የሚበረከትላቸው በቀጣዩቹ ሳምንታት 70ኛ ዓመት የልደት በዓል በሚያከብሩበት ጊዜ…
Read 545 times
Published in
ዜና
አንጋፋው የህወኃት መሥራችና ቀንደኛ መሪ አዛውንቱ ስብሃት ነጋን ጨምሮ ሌሎች የቡድኑ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የመከላከያ ሰራዊት ገለፀ። #ላለፉት 27 አመታት የማተራመስ ስትራቴጂ የነደፈ፣ ያስተባበረና ያደራጀ፣ በመጨረሻም ጦርነት እንዲቀሰቀስ በማድረግ በሀገራችን ሰራዊት ላይ እጅግ ዘግናኝ ጦርነት በመክፈት ሰራዊቱን ያስጨፈጨፈው የጁንታው…
Read 11703 times
Published in
ዜና