ዜና
Saturday, 14 November 2020 10:10
አዲስ አበባን ጨምሮ ሽብር ጥቃት ሊፈፅሙ ያቀዱ 150 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የህወሃት ተልዕኮን ተቀብለው በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ ሲንቀሳቀሱና ሁከት ለማነሳሳት ሞክረዋል የተባሉ 150 ህል ሰዎች መታሰራቸውን መንግስት አስታወቀ።የጠ/ሚንስትሩ ጽ/ቤት ለመገናኛ ብዙሃን ባሰራጨው መግለጫው ህውሃት ያሰማራቸው ቡድኖች በአዲስ አበባ እና በሌሎች የሃገሪቱ አካባቢዎች የሽብር ጥቃት ለማድረስ የሽብር አስፈጻሚ መረብ…
Read 11064 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 November 2020 10:09
ባለፉት 2 ዓመታት በህወኃት አቀናባሪነት ከ1ሺ 500 በላይ ዜጎች ተገድለዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በማይካድራ በልዩ ሃይል የተፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ በፍጥነት እንዲጣራ አምነስቲ ጠየቀ ባለፈው ሁለት አመት ተኩል ገደማ በህወኃት አቀናባሪነትና ተሳትፎ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከ1500 በላይ ዜጎች በግፍ መገደላቸውን ያስታወቀው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ፤ በህወኃት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን ጠቁሟል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ…
Read 5027 times
Published in
ዜና
ሱዳን እስከ 200 ሺ ስደተኞችን ለመቀበል ዝግጁ መሆኗን ገልጻለች የፌደራል መንግስት በህወሃት ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን ህግ የማስከበር እርምጃ ተከትሎ፣ በትግራይ ክልል በየቀኑ በሺዎች እየተሰደዱ ሲሆን ሱዳን እስከ 2 መቶ ሺ ስደተኞች ለመቀበል ተዘጋጅቻለሁ ብላለች።የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት፤…
Read 423 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 November 2020 10:06
የህወሀት አመራሮችና ወታደራዊ መኮንኖች በከባድና ተደራራቢ ወንጀሎችና የሽብር ድርጊት ይጠየቃሉ ተብሏል
Written by አለማየሁ አንበሴ
የህወኃት የፀጥታ ሃይሎች እጃቸውን ለመከላከያ ሃይል እንዲሰጡ ተጠይቀዋል ያለ መከሰስ መብታቸውን ከትናንት በስቲያ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የተገፈፉትን ጨምሮ 64 የቀድሞ የህዋሃት ባለስልጣናትና ወታደራዊ መኮንኖች፣ ከፍተኛ የሃገር ክህደትና በተደራራቢ ከባድ ወንጀልና ክስ እንደሚቀርብባቸው የተገለጸ ሲሆን በተጨማሪም 32 ወታደራዊ መኮንኖች የፀጥታ ሃይሎች…
Read 712 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 November 2020 13:06
በሕወኃት ኃይል ላይ የተወሰደው የመጀመሪያው ዙር ዘመቻ በስኬት ተጠናቀቀ - ጠ/ሚ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ, በስግብግቡ ጁንታ የሕወኃት ኃይል ላይ የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ዘመቻ በስኬት መጠናቀቁን አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ፤ የአየር ኃይል በወሰደው እርምጃ በተለያዩ ስፍራዎች ላይ የነበሩ ሮኬቶችን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ማውደም መቻሉን ገልፀዋል።ሮኬቶቹ እስከ…
Read 11172 times
Published in
ዜና
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ፀሎትና ምህላ እንዲደረግ ታዝዟል አለማቀፍና አገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፣ በህወኃትና በፌደራል መንግስት መካከል በተቀሰቀሰው ጦርነት ንፁሃን እንዳይጐዱ፣ ሁሉም አካላት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በበኩሉ፤ ጦርነቱ ቆሞ ሠላማዊ ውይይት እንዲጀመር አሳስቧል፡፡ የጦርነቱ…
Read 10162 times
Published in
ዜና