ዜና

Rate this item
(0 votes)
በሲዳማ ክልል እና ወላይታ ዞን መካከል የተፈጠረው የ”ወሰን ይገባኛል” ውዝግብ የዜጎችን ሕይወት ቀጥፏል። መንግስት ለዚህ ውዝግብ አፋጣኝ መፍትሔ እንዲሰጥ ተጠይቋል።በወላይታ ዞን፣ አበላ አባያ ወረዳ፣ “አባያ ክላስተር” በሚባል የእርሻ ልማት ላይ “ከሲዳማ ክልል መጡ” የተባሉ የልዩ ሃይል እና ሚሊሻ አባላት ባለፈው…
Rate this item
(0 votes)
አስረኛው ኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት ጅማ፣ ባለፈው ሐሙስ ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በጅማ ተመርቆ ተከፈተ፡፡ ባለ 4 ኮከቡ ኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት ጅማ፤ የተለያዩ ዘመናዊ አገልግሎቶች የተሟሉላቸው 105 የመኝታ ክፍሎች ያሉት ሲሆን፤ የቪአይፒ አገልግሎት የሚሰጡና እያንዳንዳቸው አራት ክፍል ያላቸው ሁለት ቪላዎች፣…
Rate this item
(1 Vote)
የ25 ዓመት ረዥም ጉዞ የተጀመረው በዚህ ነው!! ውድ የአዲስ አድማስ ቤተሰቦች፡- የመጀመሪያው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ታትሞ ለንባብ የበቃው ታህሳስ 29 ቀን 1992 ዓ.ም ነበር - የዛሬ 25 ዓመት በዕለተ ቅዳሜ፡፡ ከዚያን ጊዜ አንስቶ ያለ አንድ ቅዳሜ በስተቀር ጋዜጣው ያልወጣበት ቀን…
Rate this item
(0 votes)
ከተመሰረተ 16 ዓመታትን ያስቆጠረው ዝግባ የሕጻናትና አረጋውያን መርጃ የበጎ አድራጎት ድርጅት፤ በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ መደፍረስና የኑሮ ውድነት ፈተና እንደሆኑበት አስታውቋል። ድርጅቱ የምስረታ ክብረ በዓሉን ለማክበር በዝግጅት ላይ መሆኑንም ገልጿል። ባለፈው ሐሙስ ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም. በጌትፋም ሆቴል በሰጠው…
Rate this item
(0 votes)
ዓለምፍሬ ፒንክሃውስ ካንሰር ፋውንዴሽን ለመላ ኢትዮጵያውያን የድጋፍ ጥሪ አቅርቧል። ፋውንዴሽኑ በተደጋጋሚ የመሬት ጥያቄ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጥያቄ ቢያቀርብም፣ ምላሽ እንዳላገኘ አመልክቷል። ባለፈው ዓርብ ታሕሳስ 25 ቀን 2017 ዓ.ም. በግዮን ሆቴል ሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ፋውንዴሽኑ በዶክተር ፍሬሕይወት ደርሶ ከአስራ ሶስት…
Rate this item
(0 votes)
• ለግንባታው እውን መሆን ሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠይቋል ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት፣ በቤተል አለም ባንክ የምገባና የአረጋዊያን መጠለያ ሁለገብ ማዕከል ፕሮጀክት ዋና መሥሪያ ቤትን በ1.2 ቢ.ብር ለማስገንባት እንቅስቃሴ መጀመሩን ያስታወቀ ሲሆን፤ ለግንባታ ሥራው አቅም ይሆን ዘንድ ከ11 ሚሊዮን…
Page 8 of 467