ዜና
በሲዳማ ክልል እና ወላይታ ዞን መካከል የተፈጠረው የ”ወሰን ይገባኛል” ውዝግብ የዜጎችን ሕይወት ቀጥፏል። መንግስት ለዚህ ውዝግብ አፋጣኝ መፍትሔ እንዲሰጥ ተጠይቋል።በወላይታ ዞን፣ አበላ አባያ ወረዳ፣ “አባያ ክላስተር” በሚባል የእርሻ ልማት ላይ “ከሲዳማ ክልል መጡ” የተባሉ የልዩ ሃይል እና ሚሊሻ አባላት ባለፈው…
Read 832 times
Published in
ዜና
አስረኛው ኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት ጅማ፣ ባለፈው ሐሙስ ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በጅማ ተመርቆ ተከፈተ፡፡ ባለ 4 ኮከቡ ኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት ጅማ፤ የተለያዩ ዘመናዊ አገልግሎቶች የተሟሉላቸው 105 የመኝታ ክፍሎች ያሉት ሲሆን፤ የቪአይፒ አገልግሎት የሚሰጡና እያንዳንዳቸው አራት ክፍል ያላቸው ሁለት ቪላዎች፣…
Read 500 times
Published in
ዜና
የ25 ዓመት ረዥም ጉዞ የተጀመረው በዚህ ነው!! ውድ የአዲስ አድማስ ቤተሰቦች፡- የመጀመሪያው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ታትሞ ለንባብ የበቃው ታህሳስ 29 ቀን 1992 ዓ.ም ነበር - የዛሬ 25 ዓመት በዕለተ ቅዳሜ፡፡ ከዚያን ጊዜ አንስቶ ያለ አንድ ቅዳሜ በስተቀር ጋዜጣው ያልወጣበት ቀን…
Read 1045 times
Published in
ዜና
Saturday, 04 January 2025 20:57
ወቅታዊው የጸጥታ መደፍረስና የኑሮ ውድነት ፈተና እንደሆኑበት ዝግባ የሕጻናትና አረጋውያን መርጃ የበጎ አድራጎት ድርጅት አስታወቀ
Written by Administrator
ከተመሰረተ 16 ዓመታትን ያስቆጠረው ዝግባ የሕጻናትና አረጋውያን መርጃ የበጎ አድራጎት ድርጅት፤ በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ መደፍረስና የኑሮ ውድነት ፈተና እንደሆኑበት አስታውቋል። ድርጅቱ የምስረታ ክብረ በዓሉን ለማክበር በዝግጅት ላይ መሆኑንም ገልጿል። ባለፈው ሐሙስ ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም. በጌትፋም ሆቴል በሰጠው…
Read 740 times
Published in
ዜና
ዓለምፍሬ ፒንክሃውስ ካንሰር ፋውንዴሽን ለመላ ኢትዮጵያውያን የድጋፍ ጥሪ አቅርቧል። ፋውንዴሽኑ በተደጋጋሚ የመሬት ጥያቄ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጥያቄ ቢያቀርብም፣ ምላሽ እንዳላገኘ አመልክቷል። ባለፈው ዓርብ ታሕሳስ 25 ቀን 2017 ዓ.ም. በግዮን ሆቴል ሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ፋውንዴሽኑ በዶክተር ፍሬሕይወት ደርሶ ከአስራ ሶስት…
Read 699 times
Published in
ዜና
Saturday, 04 January 2025 20:54
ባቡል ኸይር በ1.2 ቢ.ብር የአረጋውያን መጠለያ ሁለገብ ማዕከል ሊያስገነባ ነው
Written by Administrator
• ለግንባታው እውን መሆን ሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠይቋል ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት፣ በቤተል አለም ባንክ የምገባና የአረጋዊያን መጠለያ ሁለገብ ማዕከል ፕሮጀክት ዋና መሥሪያ ቤትን በ1.2 ቢ.ብር ለማስገንባት እንቅስቃሴ መጀመሩን ያስታወቀ ሲሆን፤ ለግንባታ ሥራው አቅም ይሆን ዘንድ ከ11 ሚሊዮን…
Read 577 times
Published in
ዜና