ዜና
Saturday, 24 October 2015 09:44
ቅዱስ ሲኖዶስ በ“ተሐድሶ ኑፋቄ” እና በሙስና ጉዳዮች ላይ ውሳኔ ይሰጣል
Written by Administrator
• በቤተ ክርስቲያኒቷ ስም በብዙኃን መገናኛ ስለሚተላለፉ ትምህርቶች ይወስናል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ የቤተ ክርስቲያኒቷን ቀጣይ ህልውና እየተፈታተኑና የምእመናኗን ፍልሰት እያባባሱ ናቸው በተባሉ፤ የ“ተሐድሶ ኑፋቄ” እና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ በጥልቀት በመምከር ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ተገለጸ፡፡የቅዱስ ሲኖዶሱ የመጀመሪያ…
Read 5046 times
Published in
ዜና
ጦማሪ በፈቃዱ ኃይሉ፤ የሽብር ክሱ ወደ ወንጀል ዞሮለታል የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ በትላንትናው ዕለት ጦማርያን ናትናኤል ፈለቀ፣ አቤል ዋበላ፣ አጥናፉ ብርሃኔና ሶልያና ሽመልስን በነፃ አሰናበተ፡፡ ጦማሪ በፈቃዱ ሐይሉ፤ ከሽብር ክሱ ነፃ የተደረገ ቢሆንም፤ በምርመራ ወቅት…
Read 5121 times
Published in
ዜና
Saturday, 17 October 2015 09:37
“የኢትዮጵያ ግድብ፣ የመስኖ እርሻና ፋብሪካ፣ ለኬንያ አደጋ ነው” ሂዩማን ራይትስ ዎች
Written by Administrator
በድህነትና በመስኖ እርሻ እጦት ሳቢያ፣ ከ8 ሚ. በላይ ኢትዮጵያዊያን ለረሃብ በተጋለጡበት አመት! በመስኖ እርሻ፣ በፋብሪካ፣ በኤሌክትሪክ እጦት... በድህነት ላይ የምትገኝ አገር ላይ፤ ሂዩማን ራይትስ ዎች “መስኖና ፋብሪካ በዛ” የሚል አለማቀፍ ዘመቻ ሐሙስ እለት ጀምሯል።ተቋሙ ያሰራጨው፣ ባለ 103 ገፅ ሪፖርት፣ በፓሪስ…
Read 7692 times
Published in
ዜና
የኢንተርኔት ሚዲያዎችን ለመቆጣጠ የሚያስችል አዋጅ ዘንድሮ ይፀድቃል መንግስት በ5 ዓመቱ እቅድ ለ13 የግል ኤፍኤም ሬድዮ ጣቢያዎች ፈቃድ ለመስጠት የተዘጋጀ ሲሆን በያዝነው ወር ለ7 የግል ሬዲዮ ጣቢያዎች ጨረታ እንደሚያወጣ አስታወቀ፡፡ በመጪው ዓመት ለግል የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ፈቃድ መስጠት የሚጀምር ሲሆን የክልሎችን ጨምሮ…
Read 3982 times
Published in
ዜና
• 34ኛው የቤተ ክርስቲያኒቱ አጠቃላይ የሰበካ ጉባኤ ስብሰባ ሰኞ ይጀመራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአስተዳደር ማዕከል የሆነው የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት፣ የሁለትዮሽ የሒሳብ አመዘጋገብ ሥርዐትን በመከተል አሠራሩን ዘመናዊ ማድረጉ ተገለጸ፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቱ፣ ዘመናዊውን የሁለትዮሽ የሒሳብ አሠራር /Double…
Read 5293 times
Published in
ዜና
“ያልተዘመረለት ትልቅ ሰው ነው” (የዌ. ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት) የቀድሞ የኢህአፓ ብርቱ ታጋይ እንደነበር የሚገርለት አንጋፋው ደራሲ አስማማው ኃይሉ (አያ ሻረው)፤ ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ባለፈው ረቡዕ በስደት በኖረባት አሜሪካ ህይወቱ አለፈ፡፡ አስማማው፤ “ከጎንደር ደንቢያ እስከ ዋሽንግተን” (ክፍል አንድና ሁለት) በተሰኙ…
Read 4175 times
Published in
ዜና