ልብ-ወለድ
በልጅነቴ “Russian Doll” በተባለው አሻንጉሊት ተጫውቻለሁኝ፡፡ ግን በጣም ህፃን ሳልሆን አልቀርም፣ ምክኒያቱም ትዝ የሚለኝ ቅርፁና ሲወድቅ ደረቅ እንጨታማ ኳኳታ እንደነበረ ብቻ ነው፡፡ ቁም ነገሩ ግን አይገባኝም ነበር፡፡ በቦውሊንግ ከባድ ኳስ ለመምታት ከሚደረደሩ ድፍን ብርሌ መሳይ ቅርፆች ጋር አሻንጉሊቱ ይመሳሰላል፡፡የአሻንጉሊቱ ቅርፅ…
Read 82 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከባለታሪኩ ጋር የተገናኘነው ድንገት ነው፤ በአጋጣሚ፡፡ እኔ እዚሁ ሰፈር ስጠጣ አምሽቼ አከራዮቼ በሩን ስለዘጉብኝና የማደሪያ ገንዘብ ስላልነበረኝ አንዱ ፌርማታ ጋደም ስል፣ እሱም እዚያው ተጋድሞ ወደ ሰማይ ሲያንጋጥጥ አገኘሁት፡፡ እንግዲህ ሁለት ሰካራሞች ማደሪያ አጥተው ፌርማታ ሲጋደሙ ሊያወሩት የሚችሉት ነገር ምን ሊሆን…
Read 108 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሁላችንም ትርፍ ስራዎች አሉን፡፡ ሞያ የምንላቸው፡፡ ገቢ የምናገኝባቸው። የምንኮራባቸው፡፡ ግን ዋና ስራዎቻችን አይደሉም፡፡ ዋናው ስራችን ታርጋ መለጠፍ ነው፡፡ ብዙ ታርጋዎች አሉን፡፡ ግን እነሱም አንዳንዴ ያልቁብናል፡፡በተለይ እንደ ደረጄ አይነቱ ሰው ላይ የምንለጥፈው ሁሉ አልይዝ እያለ፣ እየወደቀ አስቸግሮናል፡፡ ታርጋ ያስፈልገዋል፡፡ ግን የለጠፍንበት…
Read 242 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ሊኖር ያሻል - ጤና። ህይወት እስካለ - መኖር እስከቀጠለ” ትላለች አክስት አስካለች። እንደማትሰማት ብታውቅም ቅሉ።እንደ ድንገት ከውዥንብር ባህር ተዘፈቀች። ብቻዋን ስታወራ... የባጥ የቆጡን ስትለፈልፍ ትውላለች። ቁርጥራጭ እንቅልፍ ..ንጭንጭ... ብስጭት... ቅዠት መልህቁን ጥሏል - እልቧ ላይ። ተሸግና የሄደችበት ያ ጎዳና፤ አሁን…
Read 420 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሙሽሮቹን ብዙ ባላውቃቸውም ያለ ወትሮዬ በሰርጉ ለመገኘት ወስንኩ። የሰርግ ካርዱ ለየት ያለ ነው። በማሳሰቢያና በማስጠንቀቂያ የታጀበ። አንድ ልብ አንጠልጣይ መልእክትም አለው። “አያምልጥዎ፤ ሕይወትዎን ሊለውጥልዎ የሚችል ሰርግ ነው!!” የሚል ጽሁፍ ከግርጌ ሰፍሯል። የጥሪ ሰዓቱ ደሞ ከምሽቱ 4፡30 እስከ ንጋት ይላል። ያልተለመደ…
Read 431 times
Published in
ልብ-ወለድ
፩ያመኛል። ከእግር ጥፍሬ እስከ ጭንቅላቴ ድረስ ትኩሳትና የሚያደነዝዝ የህመም ስሜት ይሰማኛል። ዝንተ ዓለም ሆድን የሚጎረብጥ ህመም ... አስፋልት ደርዝ ላይ የተቀመጡ ልጆች አሉ፣ ለእነሱ ሳንቲም የሚወረውር ወጣት ደረቱን ነፍቶ (ምናልባት በወረወረው ሳንቲም ምክንያት) ይሄዳል። የፀሃዩን ግለት በጃንጥላ የምትከልል ጠይም ውብ…
Read 437 times
Published in
ልብ-ወለድ