ልብ-ወለድ
ከዕለታት አንድ ቀን ከዚህ ዓለም ሀገራት በአንዱ አንድ ንጉሥ ነበር፡፡ እንደማናቸውም ንጉሦች ይህኛውም ንጉሥ የራሱ ሙዚቀኞች ዳንሰኞች፣ ውሽሞች፣ ባሮች፣ ጫማ ሳሚዎችና የመሳሰሉት ነበሩት፡፡ እንደ መክፈቻ ሥነ ሥርዓቶች ላይ መሳተፍ፣ ወታደራዊ ሰልፍ መመልከት፣ ከሌሎች የተጻፉ ንግግሮችን ማንበብና ጉብኝት ማድረግ ከመሳሰሉ በርካታ…
Read 329 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ሳቅ አምርሬ እጠላለሁ፣ ሳቅ ጨለምተኞች ሊበሉት ያሰጡት የማይደርቅ ፍርፋሪ ነው። ሳቅ ከጥርስ አልፎ ሲንጠባጠብ ገላዬን አጣጥቦት የሚወስደው ይመስለኛል። ፍቅረኛዬ ስትለየኝ (ምናልባት) ሰዎች ከንፈራቸውን ከፍ ዝቅ እያደረጉ ከት ብለው ይስቃሉ፡፡ ግጥም ስገጥም ነብሳቸው ከአካላቸው የወለቀባቸው በግጥሜ ይስቃሉ፤ ሞት ትቢያ ሲያስግጠኝ መልአከ…
Read 525 times
Published in
ልብ-ወለድ
(የአጭር አጭር ልብወለድ) ...ምንም ትንፍስ በማይልበት ሸለቆ ውስጥ ተጨብጦ ተቀምጧል። የሕይወትን ምስጢር የሚፈልግ ብኩን ባይተዋር ይመስላል።...ከኪሱ ሲጋራ አወጣና ለኩሶ ወደ ጠቆረው ከንፈሩ ለጠፈው፤ የሲጋራውን ጢስ ምጎ አንቅሮ ሲተፋው በአፉም በአፍንጫውም ጢስ ይወጣል። በዚያች ቅጽበት እንዴት ገጣሚ እንደሆነ አውጠነጠነ..“ህም!” “መለያየት ሞት…
Read 468 times
Published in
ልብ-ወለድ
ቆሻሻ ያው ቆሻሻ ነው፤ ይጣላል።እኔ ግን ቆሻሻ ህይወቴ ነው። ስራ ነው። ቀደም ሲል ጎዳና ተዳዳሪ ነበርኩኝ፤ የሱስ ብዛት ነው ጎዳና ያወጣኝ። በመሰረቱ የክፍለ ሀገር ልጅ ነኝ። መቼ አዲስ አበባ እንደመጣሁ ሁሉ ትዝ አይለኝም። በየጫት ቤቱ እየዞርኩ ገረባ ከሰው እግር ስር…
Read 453 times
Published in
ልብ-ወለድ
‹‹… በአንጎሌ የሚፈጠሩ ብዙ ቀልዶች አሉ፡፡ … ይፈጠሩና ራሴው ስቄባቸው ይረሱኛል፡፡ ለማስታወስ ስሞክር ተመልሰው ትዝ አይሉኝም .. ስለዚህ እንደ ዳየሪ ነገር ገዝቼ ልፅፋቸው ቅድም አሰብኩኝ፡፡ … ችግሩ ደብዳቤ እንኳን ፅፌ አላውቅም.. ቀ ልድ ደግሞ በ ደንብ ካ ልቀረበ ከ ስድብ…
Read 727 times
Published in
ልብ-ወለድ
ያው እንደ ማንኛውም ባለ መካከለኛ ገቢ አዲስ አበቤ ከለውጡ በኋላ የሌለ ስራ ‘ከቤት እሰራለሁ’ በሚል ሰበብ የሰፈር አውደልዳይ ሆኛለሁ...የየዕለቱ routine በማስመሪያ እስኪመስል አስተካክሎ አልጋ በማንጠፍ ይጀምራል... ቀጥሎ በስሱ ለብ ባለ ውሀ ፈጣን shower ይወሰድና ፎጣ እንደተገለደመ ቀለል ያለ ቁርስ እንደነገሩ…
Read 715 times
Published in
ልብ-ወለድ