ልብ-ወለድ
አለን አውስተን በችኮላ አረማመድ፣ ትንፋሹ ቁርጥ ቁርጥ እያለ፣ ያሮጌውን ፎቅ ደረጃ በዳበሳ ከወጣ በኋላ መተላለፊያው ላይ ቆሞ በደብዛዛ ብርሃን በየክፍሉ በር ላይ የተጻፈውን ለማንበብ ሞከረ፡፡ ነገር ግን የሚፈልገውን በር ጽሑፍ ለይቶ እስኪያገኝ ድረስ ብዙ ደቂቃዎችን አባከነ:: ትንሽ ቆይቶ እንደምንም ብሎ…
Read 2161 times
Published in
ልብ-ወለድ
ዩኒቨርሲቲ ከተዘጋ ጀምሮ እቤት ውስጥ ተቀርቅሬ ሰነበትኩ። የመቱ አንደኛ አመት ተማሪ የሆነው ጓደኛዬ ወርቃለማሁም እንደዚሁ። ከወርቃለማሁ ጋር የምንወያይበት ሀሳብ ከተፈጠረ ቴሌግራም እንለዋወጣለን። ከዚህ ውጪ የምንገናኝበት ሌላ ዘዴ የለንም። ታዲያ! በእነዚህ ቀናት ውስጥ፣ባለሁበት ክፍል ሆኜ የማላሰላስለው ነገር የለም።አንዳንድ ጊዜ ግራ ሲገባኝ…
Read 1919 times
Published in
ልብ-ወለድ
ህይወት የገባህና የምታውቀው፤ ያልገባህና የማታውቀው ገጠመኞች ድርድር ናት (life is a series of incidences እንዲሉ) … ዕንቁ ታደሰን ህይወት ምንድን ነው? ብለህ ብትጠይቀው… ያለ ጥርጥር… “እኔ እንጃ!!” ይልሃል፡፡ እንደሱ ዓይነቱን ሰው ዐዋቂዎች፤ absurd ይሉታል:: የተወለደው ጅጅጋ አካባቢ ነው፡፡… ገጠር ውስጥ፡፡…
Read 2286 times
Published in
ልብ-ወለድ
የኔ ውድ…ባልሽ ጥሎሽ ስለሄደ አለም ጨለመብሽ አይደል?... የምታደርጊው ግራ ቢገባሽ፣ ነጋ ጠባ ተንሰቅስቀሽ ታለቅሻለሽ አይደል?... የኔ ምስኪን… አልቅሰሽ አልወጣልሽ ቢል፣ ዙሪያው ገደል ቢሆንብሽ፣ መላ ቅጡ ቢጠፋሽ… እኔን አሮጊቷን አክስትሽን “ምን ይሻለኛል ይሆን?” ብለሽ፣ ምክር እንድለግስሽ ጠየቅሽኝ፡፡ አይ አንቺ!... ‘አክስቴ በፍቅር…
Read 2761 times
Published in
ልብ-ወለድ
ቀበጡ ሳቅዋ! አሁን የምነግራችሁን የፍቅር ገድል በየትኛውም የፈጠራ ሥራ ላይ እንደማታገኙት እወራረዳለሁ፡፡ በሌላ ምክንያት ግን አይደለም:: በእውነት የተከሰተ እውነተኛ ታሪክ እንጂ ልብወለድ ባለመሆኑ ብቻ ነው፡፡ የዚህ ታሪክ ብቸኛ ባለቤት እኔ ብቻ ነኝ፡፡ ስለዚህም የትኛውም የደራሲ ምናብ የማይፈጥረው የፍቅር ገድል መሆኑን…
Read 2330 times
Published in
ልብ-ወለድ
ዐይኖችሽ ውስጥ የሚነዱት ጧፎች ልቤን ከሩቁ ያቀልጡትና በአጥንቴ ስሮች ልቆም ያቅተኛል፣ እንገዳገዳለሁ፤ የቀለጠው ልቤ እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ የሆነ ይመስለኛል፡፡ ፍቅሬ ልብሽ አበባ ነው፡፡ ንቡ ልቤ ቀለምሽን ሲያደንቅ፣ መዐዛሽን እንደ ጡጦ ሲጠባ ይቆያል፡፡ ድንኳኔ በሳቅ ፣ ዐይኔ በተስፋ እንዲሞላ፣…
Read 2488 times
Published in
ልብ-ወለድ