ልብ-ወለድ

Saturday, 04 April 2020 12:03

ደራሽ

Written by
Rate this item
(6 votes)
እየጮህኩ ነበር የነቃሁት፡፡ “ሃሎ ሃሎ!..” ጩኸቷ ነቅቼ እንኳን ይሰማኛል፤ “ለምንድን ነው ለእኔ ያልደወልሽልኝ? ወንድሜን አፍነሽ ልትገይው ነው?” አባባሏ ከነቃሁ በኋላም እንኳን ይሰማኛል፡፡ ቁጣዋ የሚያስበረግግ ነው፡፡ “ለምን? ለምን….?” የመረረ ጥያቄዋ ያስጨንቃል፡፡ እንዴት ግን? ቢቸግረኝ እራሴን ጠየቅሁ፡፡“የፈጣሪ ያለህ! ደወልኩላት እንዴ?” በድንጋጤ ወንድሜን…
Saturday, 21 March 2020 13:02

የሁለት አፎች ተረክ

Written by
Rate this item
(8 votes)
አፋፉ ላይ ያለዉ በጅብ ቆዳ የተሠራዉ ቤት፤ በጭነት ጎብጠዉ ወደ ገበያ የሚሄዱትን አህዮች ኮቴ በሰማ ቁጥር፤ በቁጭት ያንጎራጉራል፡፡ ‹‹የአፈር አፍ ትልቁ፤ የአፈር ሆድ ትልቁይለስኑህ ገቡ እየጨፈለቁ››፡፡የጅብ አራጁ ሰዉዬ ልጅ በራፉ ላይ በጅብ ሠርዲን ጣሳና በሲሚንቶ ያበጀዉን ክብደት ከፍ፣ ዝቅ እያደረገ፤…
Saturday, 29 February 2020 11:38

ነፃነት ፍለጋ!…

Written by
Rate this item
(18 votes)
ሌሊት ዘጠኝ ሰዓት ነው፡፡ ስምረት ግማሽ ገላዋ በቀዝቃዛ አየር እየተዳበሰ፣ ከአልጋው ላይ ሆና፣ የአራት አመት ወዳጇን በናፍቆት አይን እያየችው ነው:: ሀይላብ ልብሱን በፍጥነት እየቀያየረ ነው:: ከውጭ የመኪና ክላክስ ድምፅ ይሰማል:: ሀይላብን የሚጠብቀው መኪና ነው፡፡ ልብሱን ቀያይሮ ከጨረሰ በኋላ ሁሌም እንደሚያደርገው፣…
Saturday, 22 February 2020 10:43

የሬድዮ ዲስኩር

Written by
Rate this item
(9 votes)
ቀን ሬድዮ ላይ ስሰማው ድንቅ ሆኖብኝ እንደ ምንም አየር ላይ ሃሳብ ለመስጠት ሞከርኩኝ፤ ስልክ መስመር በማጣቴ ግን አልቻልኩም፡፡ የምችለውን አድርጌ ስላልተሳካ፣ የወዳጄን ቁጥር አውጥቼ መደወል ግድ ሆነብኝ፡፡የሚያወሩት ነገር አንገብጋቢና ለሃገር የሚጠቅም በመሆኑ ተመስጬ ነበር፡፡ በተለይ ደግሞ ለኪነ-ጥበብ ሰዎች ወሳኝ ጉዳይ…
Saturday, 15 February 2020 11:57

የጨረታ ቀን

Written by
Rate this item
(13 votes)
እዚያ ሰፈር ብዙ ነጋዴዎች ነበሩ:: ብዙ ኃይለኞች፣ ብዙ ደጎች፣ ብዙ ጨካኞች፤ ብዙ ርሁሩሆች፡፡ ሰላሳ ዐመት ያለፈው ልጅነቴ ትዝ ያለኝ ከብዙ ጊዜ በኋላ ወላይታ ሶዶን በማየቴ ነው:: በተለይ የድሮው ሕብረት ቡና ቤት አካባቢ ስደርስ፣ አንጀቴ ተላወሰ:: የጋሽ ላቁ ቡና ቤት፣የእትዬ ቦጋለች…
Saturday, 08 February 2020 15:06

የእሳት ሐብል!

Written by
Rate this item
(4 votes)
“ ከተከተልነው … ዘረኝነት፣ ቂምና በቀል በአንገታችን የተጠለቀ የእሳት ሐብል ሆኖ እየለበለበ፣ ለዝንተዓለም እርሱም ይከተለናል--” እንደ ወንፊት ከተበሳሳው ጣሪያ መለስ ብዬ ቤቴን አስተዋልኳት፡፡ ከፍራሼና ከልብሶቼ በቀር ምንም አልነበረባትም፡፡ ከመውጫ በሩ አቅራቢያ መደገፊያ ክራንቼ ቆሞ አንድ እግር አልባ መሆኔን ያስታውሰኛል፡፡ ከሁለት…