ልብ-ወለድ
እየጮህኩ ነበር የነቃሁት፡፡ “ሃሎ ሃሎ!..” ጩኸቷ ነቅቼ እንኳን ይሰማኛል፤ “ለምንድን ነው ለእኔ ያልደወልሽልኝ? ወንድሜን አፍነሽ ልትገይው ነው?” አባባሏ ከነቃሁ በኋላም እንኳን ይሰማኛል፡፡ ቁጣዋ የሚያስበረግግ ነው፡፡ “ለምን? ለምን….?” የመረረ ጥያቄዋ ያስጨንቃል፡፡ እንዴት ግን? ቢቸግረኝ እራሴን ጠየቅሁ፡፡“የፈጣሪ ያለህ! ደወልኩላት እንዴ?” በድንጋጤ ወንድሜን…
Read 2800 times
Published in
ልብ-ወለድ
አፋፉ ላይ ያለዉ በጅብ ቆዳ የተሠራዉ ቤት፤ በጭነት ጎብጠዉ ወደ ገበያ የሚሄዱትን አህዮች ኮቴ በሰማ ቁጥር፤ በቁጭት ያንጎራጉራል፡፡ ‹‹የአፈር አፍ ትልቁ፤ የአፈር ሆድ ትልቁይለስኑህ ገቡ እየጨፈለቁ››፡፡የጅብ አራጁ ሰዉዬ ልጅ በራፉ ላይ በጅብ ሠርዲን ጣሳና በሲሚንቶ ያበጀዉን ክብደት ከፍ፣ ዝቅ እያደረገ፤…
Read 2881 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሌሊት ዘጠኝ ሰዓት ነው፡፡ ስምረት ግማሽ ገላዋ በቀዝቃዛ አየር እየተዳበሰ፣ ከአልጋው ላይ ሆና፣ የአራት አመት ወዳጇን በናፍቆት አይን እያየችው ነው:: ሀይላብ ልብሱን በፍጥነት እየቀያየረ ነው:: ከውጭ የመኪና ክላክስ ድምፅ ይሰማል:: ሀይላብን የሚጠብቀው መኪና ነው፡፡ ልብሱን ቀያይሮ ከጨረሰ በኋላ ሁሌም እንደሚያደርገው፣…
Read 3120 times
Published in
ልብ-ወለድ
ቀን ሬድዮ ላይ ስሰማው ድንቅ ሆኖብኝ እንደ ምንም አየር ላይ ሃሳብ ለመስጠት ሞከርኩኝ፤ ስልክ መስመር በማጣቴ ግን አልቻልኩም፡፡ የምችለውን አድርጌ ስላልተሳካ፣ የወዳጄን ቁጥር አውጥቼ መደወል ግድ ሆነብኝ፡፡የሚያወሩት ነገር አንገብጋቢና ለሃገር የሚጠቅም በመሆኑ ተመስጬ ነበር፡፡ በተለይ ደግሞ ለኪነ-ጥበብ ሰዎች ወሳኝ ጉዳይ…
Read 2568 times
Published in
ልብ-ወለድ
እዚያ ሰፈር ብዙ ነጋዴዎች ነበሩ:: ብዙ ኃይለኞች፣ ብዙ ደጎች፣ ብዙ ጨካኞች፤ ብዙ ርሁሩሆች፡፡ ሰላሳ ዐመት ያለፈው ልጅነቴ ትዝ ያለኝ ከብዙ ጊዜ በኋላ ወላይታ ሶዶን በማየቴ ነው:: በተለይ የድሮው ሕብረት ቡና ቤት አካባቢ ስደርስ፣ አንጀቴ ተላወሰ:: የጋሽ ላቁ ቡና ቤት፣የእትዬ ቦጋለች…
Read 2914 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ ከተከተልነው … ዘረኝነት፣ ቂምና በቀል በአንገታችን የተጠለቀ የእሳት ሐብል ሆኖ እየለበለበ፣ ለዝንተዓለም እርሱም ይከተለናል--” እንደ ወንፊት ከተበሳሳው ጣሪያ መለስ ብዬ ቤቴን አስተዋልኳት፡፡ ከፍራሼና ከልብሶቼ በቀር ምንም አልነበረባትም፡፡ ከመውጫ በሩ አቅራቢያ መደገፊያ ክራንቼ ቆሞ አንድ እግር አልባ መሆኔን ያስታውሰኛል፡፡ ከሁለት…
Read 2565 times
Published in
ልብ-ወለድ