ልብ-ወለድ
ነገሩ የተጀመረው በኮፍያ ነው - ለምሳ ቤት መጥቶ ሲወጣ፣ በሩ አካባቢ ባገኘው ኮፍያ - ጥልፍልፍ የቴኒስ መጫወቻ (የራኬት) ምስል በላዩ ላይ ያለበት ኮፍያ፡፡ ኮፍያውን አንስቶ መኪናው ውስጥ ከተተውና ወጣ፡፡ ወደ ቢሮው ከገባ በኋላ የኮፍያውን ነገር ሊረሳው አልቻለም፡፡ “የማን ኮፍያ ነው?”…
Read 3117 times
Published in
ልብ-ወለድ
ነገሩ የተጀመረው በኮፍያ ነው - ለምሳ ቤት መጥቶ ሲወጣ፣ በሩ አካባቢ ባገኘው ኮፍያ - ጥልፍልፍ የቴኒስ መጫወቻ (የራኬት) ምስል በላዩ ላይ ያለበት ኮፍያ፡፡ ኮፍያውን አንስቶ መኪናው ውስጥ ከተተውና ወጣ፡፡ ወደ ቢሮው ከገባ በኋላ የኮፍያውን ነገር ሊረሳው አልቻለም፡፡ “የማን ኮፍያ ነው?”…
Read 2708 times
Published in
ልብ-ወለድ
…ጠዋት 2፡10 ላይ ነው፡፡ የዩኒቨርሲቲ class-room ውስጥ ነው፡፡ የማኔጅመንት፣ የሶስተኛ አመት ተማሪዎች Research Methods የተባለውን (ለምን ግን Research ተባለ? Research ማለት ዳግም- ፍለጋ ማለት ነው፡፡ ሰው አንዴ ያገኘውን ነገር ለምን ደግሞ ይፈልጋል?) ኮርስ እየተማሩ ነው፡፡ አስተማሪያቸው በእድሜም በአለባበስም አስተማሪ አይመስልም፤…
Read 3028 times
Published in
ልብ-ወለድ
እሷ እንዳይክደኝ ውል ነበረን፡፡ እንዳልከደው ውል ነበረን፡፡ ቀኔን በቀኑ አሰርኩት፡፡ እድሜዬን በዕድሜው ጐዳና ቀላቅዬ አብሬው ተጓዝኩ፡፡ ዛሬ ለምን እንደሆነ በማይገባኝ ሁኔታ ህይወቴን ሁሉ ሰጠሁት፡፡ ልዩ ሆኖብኝ ነበር፡፡ ያለፉት አምስት ዓመታት ስጋዬ እንጂ ነብሴ እኔ ጋ አልነበረችም፡፡ ስጋዬም ቢሆን ከእሱ ጋር…
Read 6710 times
Published in
ልብ-ወለድ
መግቢያ …199… ዓ.ም ከዲላ ዩኒቨርስቲ በመጀመሪያ ድግሪ ተመረቅሁ፡፡ በአንድ የመንግስት መ/ቤት የሥራ ቅጥር አገኘሁ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ጠርዝ በምትገኝ የጠረፍ ከተማ ተመደብኩ፡፡ “ልሂድ…ልቅር”…በሚል ስብከነከን አጐቴ እዚያች የጠረፍ ከተማ እኔ በተቀጠርኩበት መ/ቤት ለሦስት ዓመት የሰራ ሰው እንደሚያውቅ…በመጠነኛ የአእምሮ መዛባት ሥራውን መልቀቁን…በአሁኑ ሰዓትም…
Read 3223 times
Published in
ልብ-ወለድ
“አስራ ሁለት ሆነን አንድ ሴት ወደንእሷ ትስቃለች እኛ ተጨንቀን”(የአዝማሪ ግጥም፤ ከእማማ ውዴ የሰማሁት)ተለውጫለሁ፡፡እዚህ ግቢ በቆየሁባቸው ሦስት ከሩብ አመታት ሞዴል የሆነ ህይወት ስመራ ቆይቻለሁ፡፡ ምንም ምስጢር የለውም፡፡ እዚህ ለምን እንደመጣሁ አውቃለሁ፡፡ ለትምህርት ነው፡፡ ክፍል እየገባሁ ትምህርቴን በስነ ሥርዓት እከታተላለሁ፡፡ የማይዛነፍ የጥናት…
Read 6950 times
Published in
ልብ-ወለድ