ልብ-ወለድ

Saturday, 22 November 2014 12:33

ማህሌት

Written by
Rate this item
(7 votes)
የሆነ ያልገባው ነገር አለ፡፡ ስለ ህይወቱ? … ስለ እናቱ? በተለይ ስለ አባቱ? … በጥቂቱ ደግሞ ስለ ትምህርቱ፡፡ እንደ ድሮው አይደለም እሱነቱ፡፡ “ኤሊየን” ስለመሆኑ እንደ ድሮው ከዚህ ስምንት አመት በፊት አያምንም፡፡ እንኳንስ… አፍ አውጥቶ መናገር፡፡ የአስራ አንደኛ ክፍል ትምህርት እንደሚወራለት ከባድ…
Saturday, 08 November 2014 11:36

ሌሊት እና ሄዋን

Written by
Rate this item
(8 votes)
መንደርደሪያ ሶቅራጥስ እንደሚከተለው ይላል፡ ‹‹ፍቅር መሀል ቤተኛ መንገድ ነው፡፡ የፍቅር ሃይል የሚያገለግለው ሰውን ወደ እግዚአብሔር፣ እግዚአብሔርን ደግሞ ወደ ሰው ለማድረስ ነው፡፡ የሰውን ልጅ ፀሎትና መስዋእት ወደ ሰማይ የሰማይን ምላሽ ለሰው ፀሎትና መስዋዕት ወደ ምድር መልሶ የሚተሳሰረው በፍቅር መንገድ ነው፡፡ በሁለቱ…
Rate this item
(3 votes)
ዕድሜዬ በአርባዎቹ አጋማሽ ላይ ነበር፡፡ ከዚህ ቀደም የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ አባል ነበርሁ፡፡ ኦጋዴን ኖሬአለሁ፡፡ ሰራዊቱ ውስጥ ምድብ ሥራዬ የነበረው ሾፌርነት ነው፡፡ ሰራዊቱን በየግንባሩ አጓጉዛለሁ፡፡ አንድ ቀን በጉዞ ላይ እያለን፣ ትከሻዬ ላይ ከባድ አረር መታኝና በረጅም ጊዜ ህክምና ተረድቼ በፈጣሪ ዕርዳታ…
Rate this item
(8 votes)
የታላቄ ታላቅ እህቴ ድሮም ግዴለሽ ነበረች፡፡ አሁንም ያው ነች፡፡ እንዲያውም ሳይብስባት ይቀራል? ከአሥራ አንድ ዓመት ቆይታ በኋላ ወደሀገሯ ስትመለስ እስቲ ማንን ገደለ… መጥቻለሁ ብላ ቢያንስ ቢያንስ ስልክ ብትደውል፡፡ ትናንት ደውላ “ከመጣሁ አንድ ሳምንት ሆኖኛል” አትለኝም? አቤት የተናደድኩት መናደድ! “አብረውኝ የመጡ…
Rate this item
(3 votes)
የዘንድሮው የወይራ ፍሬ ምርት የሰጠ ነበር፡፡ ዶን ዚርፋ ሎሎ በፕሪሞሶሌ አያሌ የወይራ ዛፎች ነበሩት፡፡ የዓመቱ የተትረፈረፈ የዘይት ምርቱን አምስቱ ጋኖች መያዝ እንደማይችሉ በመገመት፣ ዲላማስትራ ከሚገኝ የጋን ፋብሪካ ጋን ለማሰራት ወሰነ፡፡ እንዲሰራለት ያዘዘው ቁመቱ የሰው ደረት ላይ የሚደርስ፣ ሰፊና ግርማ ሞገስ…
Monday, 29 September 2014 09:03

ያቺን ቀን ፍለጋ!

Written by
Rate this item
(4 votes)
ሰለሞን ወደግል ድርጅቴ ያለ ቀጠሮ መጣ፡፡ የሥራ ዲሲፒሊን አለኝ ብዬ አምናለሁ፡፡ ቀጠሮ ላይ በጣም ጥብቅ ነኝ፡፡ ያለ ቀጠሮ ባለጉዳይ አላነጋግርም፡፡ ነገር ግን ሰለሞን በጣም የምወደው አብሮ አደግ ጓደኛዬ ነው፡፡ አሁን አሁን የኑሮ ሩጫ እንደልብ ባያገናኘንም እወደዋለሁ፡፡ ከሰሞን ባህርይ የማልወድለት ሲበዛ…