ልብ-ወለድ

Saturday, 16 March 2013 12:05

ቻታኩዋ

Written by
Rate this item
(3 votes)
…ጠዋት 2፡10 ላይ ነው፡፡ የዩኒቨርሲቲ class-room ውስጥ ነው፡፡ የማኔጅመንት፣ የሶስተኛ አመት ተማሪዎች Research Methods የተባለውን (ለምን ግን Research ተባለ? Research ማለት ዳግም- ፍለጋ ማለት ነው፡፡ ሰው አንዴ ያገኘውን ነገር ለምን ደግሞ ይፈልጋል?) ኮርስ እየተማሩ ነው፡፡ አስተማሪያቸው በእድሜም በአለባበስም አስተማሪ አይመስልም፤…
Saturday, 09 March 2013 12:28

ፍለጋ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እሷ እንዳይክደኝ ውል ነበረን፡፡ እንዳልከደው ውል ነበረን፡፡ ቀኔን በቀኑ አሰርኩት፡፡ እድሜዬን በዕድሜው ጐዳና ቀላቅዬ አብሬው ተጓዝኩ፡፡ ዛሬ ለምን እንደሆነ በማይገባኝ ሁኔታ ህይወቴን ሁሉ ሰጠሁት፡፡ ልዩ ሆኖብኝ ነበር፡፡ ያለፉት አምስት ዓመታት ስጋዬ እንጂ ነብሴ እኔ ጋ አልነበረችም፡፡ ስጋዬም ቢሆን ከእሱ ጋር…
Sunday, 03 March 2013 08:18

አሸባሪው

Written by
Rate this item
(1 Vote)
መግቢያ …199… ዓ.ም ከዲላ ዩኒቨርስቲ በመጀመሪያ ድግሪ ተመረቅሁ፡፡ በአንድ የመንግስት መ/ቤት የሥራ ቅጥር አገኘሁ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ጠርዝ በምትገኝ የጠረፍ ከተማ ተመደብኩ፡፡ “ልሂድ…ልቅር”…በሚል ስብከነከን አጐቴ እዚያች የጠረፍ ከተማ እኔ በተቀጠርኩበት መ/ቤት ለሦስት ዓመት የሰራ ሰው እንደሚያውቅ…በመጠነኛ የአእምሮ መዛባት ሥራውን መልቀቁን…በአሁኑ ሰዓትም…
Saturday, 23 February 2013 11:45

ዝንቅ

Written by
Rate this item
(3 votes)
“አስራ ሁለት ሆነን አንድ ሴት ወደንእሷ ትስቃለች እኛ ተጨንቀን”(የአዝማሪ ግጥም፤ ከእማማ ውዴ የሰማሁት)ተለውጫለሁ፡፡እዚህ ግቢ በቆየሁባቸው ሦስት ከሩብ አመታት ሞዴል የሆነ ህይወት ስመራ ቆይቻለሁ፡፡ ምንም ምስጢር የለውም፡፡ እዚህ ለምን እንደመጣሁ አውቃለሁ፡፡ ለትምህርት ነው፡፡ ክፍል እየገባሁ ትምህርቴን በስነ ሥርዓት እከታተላለሁ፡፡ የማይዛነፍ የጥናት…
Rate this item
(0 votes)
የሆስፒታሉን አፀድ፣ አፀድ ካደረጉት ዛፎች ላይ የሰፈሩ ወንድ፣ ሴት እና ፍናፍንት አእዋፋት በህብር ያዜማሉ፣ ይንጫጫሉ፡፡“ማድመጥ፣ በሰሚ ንቃት ተወሰነማየት፣ በአድማስ ጥጋት ተጋረደ…” እያሉ፡፡ግቢው ሁሌ ጅምር በሆነ ግንባታ እንደባተለ ነው፡፡ ሁሌ መቆፈር፣ አሸዋና ጠጠር መገልበጥ፣ አሮጌ የሆኑትን ህንፃዎች ማፍረስ… ይሄ ሁሉ የሚያስነሳው…
Saturday, 09 February 2013 12:36

የሁለት እብዶች ታሪክ

Written by
Rate this item
(5 votes)
“ተመስገን፤ አለም በችግሮች የተሞላች ናት፡፡ ሁላችንም የየራሳችን ችግሮች አሉብን፡፡ ችግሮቻችን ጉልበት አግኝተው ሊያሸንፉን የሚችሉት አጋነን ስናያቸው ነው፡፡ ምን እንደሚባል ታውቃለህ? የእያንዳንዱ ሰው ችግር ለጨረታ ቢቀርብ …” “እያንዳንዳችን የየራሳችንን ችግር መልሰን እንገዛለን” ተመስገን ነው አረፍተ ነገሩን የጨረሰው፡፡ ይህንኑ ነው እኔም ልል…