ልብ-ወለድ
ስለታመሙ፣ ስለደከሙ፣ ሞተው ስለተቀበሩ አገር ጥለው ስለጠፉ፣ በየበረሃውም ነፍሳቸውንስለገበሩ፡፡ (ብቻም ሳይሆን፣ ስለ ራሳችሁም ጸልዩ!)* * *አዲስ አበባ … /እኛ ሰፈር/ከስድስት አመት በፊት፣ አንድ ዕለት እንደተለመደው ሲኒማ ገብቼ ስመለስ አንደኛው ጓደኛዬ ድንገት ጠራኝና እንዲህ አለኝ፤ ‹‹…እኛ ብሩን አግኝተናል አንተ ብቻ ነህ…
Read 2542 times
Published in
ልብ-ወለድ
ድንገት በአንዲት ደሴት ላይ ነቃሁ፡፡ እውነቱን ለመናገር፣ ልንቃ ወይስ ልተኛ እርግጠኛ አይደለሁም። የመንቃትና የመተኛት ልዩነት፤ በነጭና በሌላ ነጭ መሀል ያለ ዓይነት ልዩነት ሆኖ ነው የሚሰማኝ፡፡ ደሴቲቱ ቅልብጭ ያለችና ብዙ ኮተቶችን ያልያዘች ናት፡፡ ለጸሐይ መውጫና መጥለቂያ የሚያገለግሏት የምሥራቅና የምዕራብ አቅጣጫዎች ብቻ…
Read 2760 times
Published in
ልብ-ወለድ
ትናንትና የእናቴን ሁለተኛ ሙት ዓመት ተዝካር አወጣሁ፡፡ ከዚህ ወር መግቢያ ጀምሮ በተደጋጋሚ በህልሜ እየመጣች ስታስጨንቀኝ ነበር፡፡ ተዝካሯን እንዳወጣላት ማስታወሷ እንደሆነ ገብቶኛል!፡፡ ግና የሙት ዓመቴን ይረሳዋል ብላ በማሰቧ በጣም ተናድጃለሁ፡፡ እናቴ ትሙት በጣም ታዝብያታለሁ። በርግጥ እናቴም ቢሆን እውነት አላት፡፡ ደሞዜን የተቀበልሁ…
Read 2743 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጃማይካዊቷ ዜላ ጌይል አፍሪካ ግሪፍትዝ በኢትዮጵያ መኖር ከጀመረች ከ8 ዓመታት በላይ ሆኗታል፡፡ በእንግሊዝ ሳውዝሃምፐተን ከሚገኘው ዩኒቨርስቲ ኦፍ ዊንቸስተር በዳንስ ሙያ ማሰትሬት ዲግሪዋን ያገኘች ሲሆን በዳንስ አሰልጣኝነት እና አስተማሪነት በሳንፎርድ ኢንተርናሽናል ስኩል፤ በላዮንሃርት፡ በማያ እና በአንድነት አካዳሚዎች ስታገለግል ቆይታለች፡፡ ባለፈው ሳምንት…
Read 1765 times
Published in
ልብ-ወለድ
‹‹… ሁሉም ነገር የመለማመድና የልምድ ጉዳይ ነው! አዲስ ነገር ሲመጣ ያስገርምሃል፣ ያስበረግግሃል ወይም ያስደነግጥሃል፡፡ ውሎ ሲያድርና ሲደጋገም ግን ልቦናህ ሌላ አዲስ ነገር ካልመጣ በቀር ለቀድሞው መደንገጡን ያቆማል!…››* * *ግድግዳዬ ላይ ካንጠለጠልኳት መስተዋት ፊት ለፊት ስቆም ብዙ ጊዜ የማየው እኔን ራሴን…
Read 3094 times
Published in
ልብ-ወለድ
እጅግ ከተጐሳቆሉት የአዲስ አበባ መንደሮች መካከል በአንደኛው መንደር ውስጥ አቶ አደፍርስ ቁምላቸውና ወ/ሮ ሙሉ ገብሬ የሚባሉ እድሜ የጠገቡ አዛውንት ባልና ሚስት የጡረታ ደሞዛቸውና የፈጣሪ ስውር ክንድ በደገፈው አንድ ከግማሽ ጐጆአቸው ይኖራሉ፡፡ በአንደኛው ክፍል የሚገኘው ትልቅ የባልና ሚስት የሽቦ አልጋ አብዛኛውን…
Read 2141 times
Published in
ልብ-ወለድ