ልብ-ወለድ

Rate this item
(12 votes)
የዓለምን ከንቱነት በያዝኩት ወንፊት አጥልዬ ማረጋገጥ ባልችልም፤ ልቤን ሳዳምጥ፤ እንደ ዘበት ዳብሶኝ ያለፈዉ እምክ አየሯ፤ ‹ከንቱ ናት› ሲል ሹክ አለኝ፡፡ ደርሼ የባህር በሬን ዘግቼ፣ እራሴን ከዓለም ነጠልኩ፡፡ መነጠሉ፤ መቋረጥ ሆኖ፤ ተሻግረዉ ካሉት ሁሉ ተቆራረጥኩ፡፡ ብዙም ሳይቆይ ግን ሲሻቸዉ በጀልባ፤ ሌላ…
Rate this item
(5 votes)
 ኢቫን ዲሚትሪች፤ እራቱን በልቶ እንዳበቃ ሶፋው ላይ ተቀምጦ የዕለቱን ጋዜጣ ማንበብ ጀመረ፡፡ በዓመት 1200 ሩብል ደሞዝ የሚያገኘው ዲሚትሪች፤ከቤተሰቡ ጋር መካከለኛ ኑሮ የሚመራ ደስተኛ አባወራ ነው፡፡ “ዛሬ እርስት አድርጌው ጋዜጣውን አልተመለከትኩም” አለችው ሚስቱ፤ እራት የበሉበትን ጠረጴዛ እያፀዳዳች “እስቲ የሎተሪ ዕጣ ዝርዝር…
Monday, 18 March 2019 13:03

ሆድና ጀርባ!

Written by
Rate this item
(6 votes)
 የሁሉም ወንጀለኞች ልብ ደረታቸውን እየደበደበ በራሱ የሙዚቃ ስልት ሊደንስ ትንፋሻቸውን ዋጥ አድርገው በየተራ ገቡ፡፡ ፖሊሶቹ ሁለቱ ከፊት፣ ሁለቱ ከኋላ ሆነው ካስከተሏቸውና ከተከተሏቸው በኋላ አለቃ ወደሆነውና ከትከሻው ግራና ቀኝ ሶስት ኮከቦች ከደረደረው ሰው ፊት ቀረቡ፡፡ ሁሉም ልባቸው ተሰብሮ፣ ዐይናቸው በሰቀቀን ተቀፍድዶ…
Sunday, 10 March 2019 00:00

የልብ ቀስት

Written by
Rate this item
(11 votes)
ሰውነቱ ላይ የሚፈስሰው ትኩስ ነገር እንደ ህልም ይታየዋል፡፡ የሆነ ሰመመን ውስጥ ገብቷል፡፡ በፊት የነበረበት የደመና ላይ እስክስታ የሚመስል ደስታ፣ የሚፈለቅቅ ሳቅ የለም፡፡ ከፊል እንባ፣ ከፊል ሳቅ ውስጥ የሚዋኝ ያህል ይሰማዋል፡፡ ያ ብቻ አይደለም፤ አንዳች ቁንጥጫ ነገር አጥንቱ ውስጥ ይሮጣል፡፡ አጠገቡ…
Rate this item
(6 votes)
ክብረት ይባላል ባለታሪኩ፡፡ በአሁኑ ጊዜ ዕድሜው አርባዎቹን አጋምሷል፡፡ ከአዲሳባ በመቶዎች ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኝ የዞን ከተማ ውስጥ ነዋሪ ነው፡፡ በኢትዮ- ኤርትራ ጦርነት ወቅት አንድ እግሩን ያጣ ወታደር ነው፡፡ መኖሪያው ከወላጆቹ በወረሰው ቤት ለብቻው ሲሆን ወጣ ብሎ ከልብስ መሸጫ ሱቆች…
Saturday, 16 February 2019 14:23

የካዚኖዋ እመቤት

Written by
Rate this item
(13 votes)
ዳንኤል ግራንት፤ ላስቬጋስ ውስጥ በግራንት ካዚኖ የቁማር አጫዋች ነው፡፡ ለረጅም ጊዜ ምናልባት በጣም ካልተጋነነ የሃያ አመት ቁማር የማጫወት ልምድ ያለው ሲሆን ይህ ልምዱም በጣም ተከማችቶ የራሱን የቁማር ማጫወቻ ቤት ለመክፈት አድርሶታል፡፡ ለረጅም ጊዜ ባጠራቀመው ገንዘብ አንድ አፓርታማ ከገዛ በኋላ የድሮ…