ልብ-ወለድ
ቲናን ወደቀጠርኩበት ካፌ ለመሄድ ታክሲ እየጠበቅሁኝ ነው፡፡ ቲናዬን ያወቅኳት ከሁለት ቀናት በፊት ጠና የሚሠራበት ታክሲ ውስጥ በተፈጠረ ጠብ ምክንያት ነው፡፡ አታውቁትም እንጂ ጠና በአካባቢያችን አንጋፋ የታክሲ ረዳት ነው፡፡ ከሁለት ቀናት በፊት ማታ ላይ ጠና ‹ዲጄ› ሆኖ በሚሠራበት ታክሲ ተሳፍሬ ወደ…
Read 5753 times
Published in
ልብ-ወለድ
ምን እንደጎደለኝ እያሰብኩ ነው፡፡ የቤቴ አስቤዛ ስላለቀ ድርጊቴ፤ ማጀቱ በጎደለ ቤት ውስጥ ቁጭ ብሎ ስለጎደለ ነገር ማሰብ ይመስላል፡፡ ግን ውጪ እየበላሁ ነው፡፡ ሆዴ ከሞላ ደግሞ የማጀቴ ጉድለት፤ ጉድለቴ ሊሆን አይችልም፡፡ ግና እደጅ አንድ ምግብ የምበላበት ገንዘብ የሁለት፣ የሦስት ቀን አስቤዛዬን…
Read 3013 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከኡማ ጋር አስር ሰአት ላይ ቀጠሮ ነበረኝ። እዛው እስዋ የምትማርበት ኮሌጅ አጠገብ ያለ ፌርማታ ጋ ነበር የተቀጣጠርነው፡፡ ዘወትር ወደምንሄድበት መናፈሻ፣ በዘጠኝ ቁጥር አውቶብስ ለመሄድ ነው ያሰብነው፡፡ ወርቃማ ፀጉርዋንና ውብ ሰማያዊ አይኖችዋን ለማየት ከመጓጓቴ የተነሳ ዘጠኝ ሰአት ተኩል ነበር የደረስኩት። ቦታው…
Read 3600 times
Published in
ልብ-ወለድ
ባለቤትዋ መምጫው ስለደረሰ ቤትዋን በተለመደው ዐይነት ሁኔታ እንዲቆይ አልፈለገችም። ስለዚህ ሠራተኛ ቀጥራ ቀለም አስቀብታ፣ ግቢውን አስውባ፣ በእንግዳ ሰው ዐይን ለማየት ሞከረች። አንዳች ነገር ቅር አሰኛት። አዲሱ ቴሌቪዥን፣ የመጽሐፍት መደርደሪያው፣ ሌሎችም የሳሎን ዕቃዎች ብዙ አያስጠሉም፡፡ ሶፋዎቹ ግን ልብዋን አላሳረፉትም፡፡ ቤቱ ቀለም…
Read 3468 times
Published in
ልብ-ወለድ
ስለዚህ የባንክ ቤት ሹም ለመናገር ብዙ አይከብደንም፡፡ ምክንያቱም አሳምረን ስለምናውቀው ነው፡፡ ይህ የባንክ ቤት ሹም፤ ቀኑን በሙሉ የራሱ ያልሆነ ብር ሲቆጥር ይውላል፡፡ ደሞዙ ግን ከእጅ ወደ አፍ የሆነ፣ ኑሮውን ለመግፋት እንኳን የማይበቃው እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ሶስት ጓደኞች አሉት፡፡ አንደኛው የእስልምና እምነት…
Read 2960 times
Published in
ልብ-ወለድ
ወርቃማው ህግ 1 - የተቸገረን (ሁሉ!) እርዳ !?ወርቃማው ህግ የገባት አንድ ባኪ የምንላት ዝንጀሮ ነበረችን፡፡ አንድ ቀን የምትኖርበት አካባቢ በጎርፍ ተጥለቀለቀ አሉ፡፡ ሜዳዎቹም፣ ጫካዎቹም ተጥለቀለቁ፡፡ ባኪም ከአንድ ዛፍ አናት ተንጠላጥላ ወጣችና ቁጭ አለች፡፡ በዚያች ቅጽበት ከውሃ ውስጥ አንዲት አሳ ትጮህ…
Read 3178 times
Published in
ልብ-ወለድ