ልብ-ወለድ
በህይወታቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ልጃቸው በቴሌቪዥን እንደሚታይ ተነግሯቸው አፍጥጠው እየጠበቁ ነው፡፡ በዚያ ላይ ሰሞኑን በጎረቤታቸው ልጅ ሞት ምክንያት ሀዘን ስለተቀመጡ ድምፁን መቀነስ ግድ ብሏቸዋል፡፡ ወሬውን የነገረቻቸው የሰፈራቸው ልጅ አስካለ ናት፡፡ አስካለ ደግሞ ፈጣንና ዘመናዊ ስለሆነች ትታመናለች፡፡ ስለዚህ ቴሌቪዥኑን አስተካክላ አብረው አፈጠጡ፡፡…
Read 2932 times
Published in
ልብ-ወለድ
ስንጋባ ከለምለም ከንፈሮችዋ የሚፈልቀው የፍቅር ቃል፣ ልብ የሚያስለመልመው ቅላፄዋ ሁሉ ማርኮኝ ነበር፡፡ በተለይ የሽፋሽፍቷ ግርማ፣ ያይኖችዋን ብርሃን እየከለለ ሲያቀብለኝ፣ የገነት በሮች ወለል ብለው የተከፈቱልኝን ያህል ተደንቄ ነበር፡፡ የሰርጋችንም ቀን ያ ውበትዋ፣ በቬሎ አሸብርቆ ብቅ ሲል፣ ነፍሴ ክንፎችዋን አራግፋ፣ በዝማሬ ዜማ…
Read 4073 times
Published in
ልብ-ወለድ
ስለታመሙ፣ ስለደከሙ፣ ሞተው ስለተቀበሩ አገር ጥለው ስለጠፉ፣ በየበረሃውም ነፍሳቸውንስለገበሩ፡፡ (ብቻም ሳይሆን፣ ስለ ራሳችሁም ጸልዩ!)* * *አዲስ አበባ … /እኛ ሰፈር/ከስድስት አመት በፊት፣ አንድ ዕለት እንደተለመደው ሲኒማ ገብቼ ስመለስ አንደኛው ጓደኛዬ ድንገት ጠራኝና እንዲህ አለኝ፤ ‹‹…እኛ ብሩን አግኝተናል አንተ ብቻ ነህ…
Read 3296 times
Published in
ልብ-ወለድ
ድንገት በአንዲት ደሴት ላይ ነቃሁ፡፡ እውነቱን ለመናገር፣ ልንቃ ወይስ ልተኛ እርግጠኛ አይደለሁም። የመንቃትና የመተኛት ልዩነት፤ በነጭና በሌላ ነጭ መሀል ያለ ዓይነት ልዩነት ሆኖ ነው የሚሰማኝ፡፡ ደሴቲቱ ቅልብጭ ያለችና ብዙ ኮተቶችን ያልያዘች ናት፡፡ ለጸሐይ መውጫና መጥለቂያ የሚያገለግሏት የምሥራቅና የምዕራብ አቅጣጫዎች ብቻ…
Read 3538 times
Published in
ልብ-ወለድ
ትናንትና የእናቴን ሁለተኛ ሙት ዓመት ተዝካር አወጣሁ፡፡ ከዚህ ወር መግቢያ ጀምሮ በተደጋጋሚ በህልሜ እየመጣች ስታስጨንቀኝ ነበር፡፡ ተዝካሯን እንዳወጣላት ማስታወሷ እንደሆነ ገብቶኛል!፡፡ ግና የሙት ዓመቴን ይረሳዋል ብላ በማሰቧ በጣም ተናድጃለሁ፡፡ እናቴ ትሙት በጣም ታዝብያታለሁ። በርግጥ እናቴም ቢሆን እውነት አላት፡፡ ደሞዜን የተቀበልሁ…
Read 3491 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጃማይካዊቷ ዜላ ጌይል አፍሪካ ግሪፍትዝ በኢትዮጵያ መኖር ከጀመረች ከ8 ዓመታት በላይ ሆኗታል፡፡ በእንግሊዝ ሳውዝሃምፐተን ከሚገኘው ዩኒቨርስቲ ኦፍ ዊንቸስተር በዳንስ ሙያ ማሰትሬት ዲግሪዋን ያገኘች ሲሆን በዳንስ አሰልጣኝነት እና አስተማሪነት በሳንፎርድ ኢንተርናሽናል ስኩል፤ በላዮንሃርት፡ በማያ እና በአንድነት አካዳሚዎች ስታገለግል ቆይታለች፡፡ ባለፈው ሳምንት…
Read 2422 times
Published in
ልብ-ወለድ